15/09/2025
በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በክረምት ወቅት ሲሰጥ የነበረው ነጻ ህክምና አገልግሎት በመላ አድስ አበባ ባሉ ክፍለ ከተማዎች ያዳረሰ ሲሆን በዚህ ፕሮግራም የተሳተፋችሁ ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ እያልኩ ማድረግ ከነበረብኝ በታችም ተሳትፌ ይህን እውቅና ስለተሰጠኝ ከልብ እያመሰገንኩ ወደፊትም ለእንደዚህ አይነት በጎ ተግባር ከዚህ ይበልጥ ብተባበር ደስተኛ ነኝ።
I am truly honored by the recognition of my participation to the Summer Volunteers Medical Services program of AAU titled እሽ ለበጎ. It was a privilege and a responsibility to contribute, and I deeply appreciate the dedication of the volunteers and medical professionals who made such an impact.