Digital Hakim

Digital  Hakim Physicians activist

"Persevera batch" - Graduating medical doctors of Debre Tabor University celebrating end of Internship
02/01/2026

"Persevera batch" - Graduating medical doctors of Debre Tabor University celebrating end of Internship

01/01/2026

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሺን በደብዳቤ እንደገለፀዉ ጤና ሚኒስቴር ለሲቪል ሰርቪስ ኮሚሺኑ የትርፍ ስዓት ክፍያ አሰራር መመሪያ አዉጥቶ ልኮ ኮሚሺኑ አፅድቆለታል።
ይህ የሚያሳዬዉ ጤና ሚኒስቴር የትርፍ ስዓት ክፍያ መመርያዉ እንዲፀድቅ የራሱ ሚና እንደነበረዉ ነዉ።
አሁንም የትርፍ ስዓት ክፍያ መመርያ በመላዉ የሃገሪቱ ጤና ተቋማት ወርዶ ወጥ በሆነ መልኩ ተፈፃሚ እንዲሆን ጤና ሚኒስቴር ሃላፊነቱን በአግባቡ መወጣት ይኖርበታል።
ይሄን ማድረግ እና መመርያውን ማስፈፀም ካልቻለ ትልቁ ድክመት የጤና ሚኒስቴር ነዉ ሚሆነዉ ።
ይሄን መመርያ በስዓቱና በተገቢው መንገድ ለሁሉም የክልል ጤና ቢሮ ሰርኩላር ደብዳቤ ፅፎ ተፈፃሚ እንዲሆን ማድረግና በጥብቅ መከታተል ተገቢ ነዉ።
አሁን እዛም እዚም የትርፍ ስዓት ክፍያን በሚመለከት እየተሰሙ ያሉ ቅሬታዎች ዉለዉ አድረዉ ጤና ባለሙያዎችን ወደ አልተፈለግ እንቅስቃሴ የሚያስገቡ በመሆናቸዉ በወቅቱ ዘላቂ መፍትሄ ማበጀተ ቅሬታዎችን መስማት ተገቢ ነዉ።

01/01/2026
I will not remain silent about the health professionals who are making sacrifices by putting themselves and their famili...
01/01/2026

I will not remain silent about the health professionals who are making sacrifices by putting themselves and their families at risk of infectious diseases.

01/01/2026

ራሳቸው ና ቤተሰቦቻቸው በተላለፊ በሽታዎች አደጋ ውስጥ በመክተት መስዋዕትነት እየከፈሉ ስላሉ ጤና ባለሞያዎች ዝም አልልም ።

ከተሻሻለ ከሶስት አሰርት ዓመታት በላይ የሆነው የጤና ባለሞያዎች ጥቅማጥቅሞች ( Health Benefit package ) ግዜውና የኢኮኖሚ ግሽበት ታሳቢ  ያደረገ አዋጅ እየጠበቀ ነውlet's ...
01/01/2026

ከተሻሻለ ከሶስት አሰርት ዓመታት በላይ የሆነው የጤና ባለሞያዎች ጥቅማጥቅሞች ( Health Benefit package ) ግዜውና የኢኮኖሚ ግሽበት ታሳቢ ያደረገ አዋጅ እየጠበቀ ነው
let's make viral ፣ ጫና መፍጠር አለብን
TG: https://t.me/DigitalHakim1

01/01/2026

ለ 3 አስርት ዓመታት ያልተሻሻለው የጤና ባለሞያዎች Health Benefit package እንዲሻሻል ጫና መፍጠር አለብን ።
Hazard allowance =470 ብር ቀልድም ንቀትም ነው

በዓመት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ የሚያገኙ ቲክቶከር እና ዩቲዩበሮች “የንግድ ሥራ ገቢ ግብር” ሊከፍሉ ነው!  የሚል ዜና ስትሰሙ እንዳትደነግጡ ። ገንዘቡ ያለው ቲክቶክ ላይ ነው ከ 20 ዓ...
01/01/2026

በዓመት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ የሚያገኙ ቲክቶከር እና ዩቲዩበሮች “የንግድ ሥራ ገቢ ግብር” ሊከፍሉ ነው!
የሚል ዜና ስትሰሙ እንዳትደነግጡ ። ገንዘቡ ያለው ቲክቶክ ላይ ነው
ከ 20 ዓመት በላይ ትምርህት ላይ ያሳለፈው ጤና ባለሞያ ሩብ ሚሊዮን ለመድረስ ስንት ዓመት ይፈጅበታል ??
ከጤና ባለሞያዎች በላይ ሰርቶ አይደለም ይህን ያክል ገንዘብ እያገኙ ያሉት ። እኛ ወጥረን ስላልታገልን ነው

31/12/2025

💥💥💥የትርፍ ሰዓት ክፍያን አስመልክቶ በየተቋማችሁ ያለውን ችግር እና ለ 3 አስርት አመታት ተሻሽሎ የማያውቀውን የጥቅማ ጥቅም መመሪያ ወቅቱን እና የኑሮ ሁኔታን ባማከለ መልኩ በአስቸኳይ እንዲሻሻል ጤና ሚኒስቴር ላይ ጫና እንዲያደርጉ ለሁሉም የጤና ባለሙያዎች ማህበራት በምን መልኩ ጫና መፍጠር እንደምንችል እንወያይ

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ቦሎሶ ቦንቤ ወረዳ የቦንቤ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች ከ2014 ከሚያዚያ ጀምሮ እስኪ 2016 መያዚያ ድረስ ያልተከፈለ የውዝፍ ዲዪቲ ክፈሉ ...
31/12/2025

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ቦሎሶ ቦንቤ ወረዳ የቦንቤ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች ከ2014 ከሚያዚያ ጀምሮ እስኪ 2016 መያዚያ ድረስ ያልተከፈለ የውዝፍ ዲዪቲ ክፈሉ ብለን እጅግ በርካታ ጊዜ በአፍም በደብዳቤም ብንጠይቅም መክፈል ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀርቷል ። ከዛ ባለፉት ሶስት አመታት በፍርድ ቤት ተካስሰን አስወስነን ብሆንም እስካሁን ልከፍሉን አልቻሉም ለመክፈልም ፍቃደኛ አይደሉም። በተለዩዬ ጊዜ የዞን ጤና መምሪያ አልፎም ዞን ዋና አስተዳዳሪ ጋር ሄደን ጠይቀን መልስ ልናገኝ አልቻልንም! የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊም ልያስተናግደም አልቻለም !
ፍርድ ቤትም ሶስት አመት ሙሉ የሰራናውን ደሞዛችን ክፍሉ ብለን የከሰስናውን ክስ ይከፈል ብሎ ብወስንም ፓለትካ ጣልቃ ገብነት ስላለ በአስገዳጅ እንድያስከፍል እያቻለ በቸልተኝነት እያዩ ነውና መንግስትና ህግ የት አለ!
ፍትህ ለቦምቤ ጤና ባለሙያዎች!

Message of condolencesWe are saddened to learn of the passing of Mr. Badhaso Woyu, a laboratory professional at Batu Gen...
31/12/2025

Message of condolences

We are saddened to learn of the passing of Mr. Badhaso Woyu, a laboratory professional at Batu General Hospital.

Our sincere condolences to his family, friends, patients and colleagues.

May his soul rest in peace.

31/12/2025

ትኩረት የሚፈልግ ጉዳይ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ የም ዞን ክሳጃ ጠቅላላ ሆስፒታል የምለቀው ባለሙያ ከግዜ ወደግዜ እየጨመረ ሂዷል። አብዛኛው የስራ ክፍሎችም ከምጠበቀው ባለሙያ ቁጥር በታች ከምጠበቅባቸው ሰዓት በላይ እንድሰሩ እየተደረጉ ነው። ሰሞኑን ለአካባብው እናቶች ስቃያቸውና ህመማቸው መፍትኤና ተስፋ የሆነው የማህፀንና ፅንስ እስፐሻልስት ሀኪም ጨምሮ በርካታ ነርሶች የላቦራቶርና ፋርማስ ባለሙያዎች ለቀዋል። ለዝህ ደግሞ መሰረታው ምክንያቱ የተረኝነት አበል አለመከፈሉ፣ የደሞዝ መዘግየት፣ በአጠቃላይ ሆስፒታሉ ትኩረት መነፈጉና ለስራ ምቹ ባለመደረጉ ነው። ይህ ችግር እንደጥያቀ ስቀርብ ደግሞ ወደውስጥ ጠጋ ብሉ ተመልክቶ ችግሩን ከመፊታት ይልቅ ከዞኑም ይሁን ከሆስፒታሉ ኃላፍዎች ምላሹ "ያልተስማማው ካለ መሄድ ይችላል። ስሄዱ መልቀቅያ ደብዳቤው ላይ ዞኑን በድለው እንደሄዱ ተደርጎ ይፃፍባቸው" የምል ማባባስ ላይ ናቸው። ስለ መልካም አስተደሪና የተጨማር ሰዓት ኪፍያ ጠንከር ብለው የምከራከሩትና የምጠይቁት ባለሙያዎችን በግል ቢሮ በመጥራት የብሄር ልዩነት የምታይበት ምክርና የተለያዩ የዲሞሽን ማስፈራራት እያደረጉ ይገኛሉ።
https://t.me/DigitalHakim1

Address

Kazanchis
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Digital Hakim posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram

Category