Arba Minch Dil Fana Ptimary Hospital አርባ ምንጭ ድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል

  • Home
  • Ethiopia
  • Arba Minch'
  • Arba Minch Dil Fana Ptimary Hospital አርባ ምንጭ ድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል

Arba Minch Dil Fana Ptimary Hospital     አርባ ምንጭ ድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የሕክምና ማዕከል

ውቤት አርባ ምንጭ ወንድማማቾች በጎ አድራጎት ማህበር የተሰኘ የበሰኘ በጎ አድራጎት ማህበር ከድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ጋር በመተባበር በሆስፒታሉ ለወለዱ እናቶች የተለያዩ የህፃናት...
16/01/2026

ውቤት አርባ ምንጭ ወንድማማቾች በጎ አድራጎት ማህበር የተሰኘ የበሰኘ በጎ አድራጎት ማህበር ከድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ጋር በመተባበር በሆስፒታሉ ለወለዱ እናቶች የተለያዩ የህፃናት አልባሳት ስጦታ አበረከተ

30/11/2025

ጥንቃቄ

𝓪𝓫𝓻𝓪𝓱𝓪𝓶 🅚🅞🅡🅔:የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ማነጅመንት ከሥራ ክፍል አስተባባሪዎች እና ተጠሪዎች ጋር በመሆን በ ''Heamorrhagic fever'' ማርበርግ ቫይረስ በሽታ ዙሪ...
19/11/2025

𝓪𝓫𝓻𝓪𝓱𝓪𝓶 🅚🅞🅡🅔:
የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ማነጅመንት ከሥራ ክፍል አስተባባሪዎች እና ተጠሪዎች ጋር በመሆን በ ''Heamorrhagic fever'' ማርበርግ ቫይረስ በሽታ ዙሪያ ውይይት አደረገ ።
በውይይቱ በቀጣይ በሽታውን ከመከላከል እና ለህብረተሰቡ ግንዛቤ ከመስጠት አኳያ ምን መሰራት እንዳለበት አቅጣጫ ተቀምጧል።
በውይይቱ ወቅት የሆስታሉ የጤና መረጃ ባለሙያ እና የ PHEM ተጠሪ አቶ አፈወርቅ ሚልክያስ ወቅታዊና አስፈላጊ መረጃዎችን ለተሳታፊዎች ገለፃ ያደረጉ ስሆን ለመከላከል ሥራው አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት መደረግ እንዳለበት እና ለዚህም ከፈጣን መላሽ ቡድን ጨምሮ የተለያዩ ኮሚቴዎችን ማቋቋም እንዳለበት የሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ወንድሙ ጫርፌ ገልፀው የተለያዩ ኮሚቴዎችን አቋቁሟል።

We have given orientation for SMT as we have agreed yesterday and also pre triage and isolation room all are established if any comment you are welcome

የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህዝብ ፎረም እየተደረገ ነው።ጥቅምት 15/2018 አርባ ምንጭየድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህዝብ ፎረም እየተደረገ ነው።  የአርባ ምንጭ ከተማ...
25/10/2025

የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህዝብ ፎረም እየተደረገ ነው።
ጥቅምት 15/2018 አርባ ምንጭ
የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህዝብ ፎረም እየተደረገ ነው። የአርባ ምንጭ ከተማ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ አዲዮ አርጌቦ እና የሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ወንድሙ ጫርፌ መድረኩ እየተመራ ሲሆን የመስክ ጉብኝትም ተደርጓል።

ድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የ X- ray አገልግሎት በይፋ መስጠት ስለጀመረ ራጅ አገልግሎት ማግኘት ላለባቸው ታካሚዎች በማዘዝ እንዲሁም ለሚፈልጉ ለሌሎች አካላት በማስተዋወቅ የአግል...
24/09/2025

ድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የ X- ray አገልግሎት በይፋ መስጠት ስለጀመረ ራጅ አገልግሎት ማግኘት ላለባቸው ታካሚዎች በማዘዝ እንዲሁም ለሚፈልጉ ለሌሎች አካላት በማስተዋወቅ የአግልግሎቱ ተጠቃሚ እንድታደርጉ

አዲሱ ዓመት የሰላም የደስታ ይሁንልን፤ ያድርግልን።
10/09/2025

አዲሱ ዓመት የሰላም የደስታ ይሁንልን፤ ያድርግልን።

04/09/2025
የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የሥራ አፈፃፀም ገምግሟል።ሐምሌ 10/2017 ዓ.ም የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከሁሉም የሥራ ክፍል አስተባባሪዎች እና ተጠሪዎች ጋር በመሆን የ...
17/07/2025

የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የሥራ አፈፃፀም ገምግሟል።
ሐምሌ 10/2017 ዓ.ም የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከሁሉም የሥራ ክፍል አስተባባሪዎች እና ተጠሪዎች ጋር በመሆን የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ግምገማ እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የጋራ ውይይት አድርጓል። በውይይቱም ባሳለፍነው በጀት ዓመት የታዩ ጠንካራ ጎኖችን አስጠብቀን መሻሻል ያለባቸው ጉድለቶችን በማረም ጠንካራ ተቋም ለመገንባት በመግባባት ደምድሟል።

Address

Arba Minch አርባ ምንጭ
Arba Minch'

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Arba Minch Dil Fana Ptimary Hospital አርባ ምንጭ ድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category