Dore Bafano Primary Hospital

Dore Bafano Primary Hospital Providing quality and efficient service to our community

የሀዘን መግለጫ"ትሁት ሰራተኛ እህታችንን አጣን"በዶሬ ባፋኖ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል  ባልደረባችን ናፍቆት ጌታቸው ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው  ከዚህ ዓለም በሞት መለ...
20/03/2026

የሀዘን መግለጫ
"ትሁት ሰራተኛ እህታችንን አጣን"

በዶሬ ባፋኖ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ባልደረባችን ናፍቆት ጌታቸው ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ስንሰማ በጥልቅ ሀዘን ነው።😭😭😭😭😭😭

ናፍቆት በስራ ቦታዋ በነበራት ትጋት፣ ቅንነትና ለታካሚዎች በነበራት ርህራሄ በሁላችንም ዘንድ የምትወደድ ነበረች። የእሷ ማለፍ ለሆስፒታላችንና ለሁላችንም ደግሞ ከባድ ሀዘን ነው።

ለቤተሰቦቿ፣ ለወዳጅ ዘመዶቿና ለጠቅላላው የሆስፒታላችን ሰራተኞች ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥ እንመኛለን።

ፈጣሪ ነፍሷን በገነት ያኑርልን

19/02/2026
መልካም ዜና 🎉🎉 እንኳን ደስ አለን: አላችሁ!!ዶሬ ባፋኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በክልሉ Regulatory Authority ቡድን  በተደረገው በEFMHACA COMPULSORY STANDARD...
10/02/2026

መልካም ዜና 🎉🎉

እንኳን ደስ አለን: አላችሁ!!

ዶሬ ባፋኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በክልሉ Regulatory Authority ቡድን በተደረገው በEFMHACA COMPULSORY STANDARDS ዳሰሳ 75.2% ውጤት በማምጣት GREEN ደረጃ ለማስመዝገብ ተችሏል። በመመዝገቡ ሆስፒታሉ እንኳን ደስ አላችሁ መልእክት ያስተላልፋል።
ምስጋና:-
• በነገር ሁሉ ለረዳን ለእግዚአብሔር ክብር ይሁን
• ለሲዳማ ብ/ክ/መ/ጤና ቢሮ
• ለሆስፒታሉ ቦርድ አመራሮች
• ለሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ አስተዳደር
• እንዲሁም ከሁሉም በላይ ደከመን ሰለቸን ሳትሉ በከፍተኛ ሞራል በመስራት ለህዝቡ የገባችሁትን ቃል በመፈጸም ይህን ውጤት ላስመዘገባችሁት ውድ ለሆስፒታላችን ሠራተኞች ምስጋናችን የላቀ ነው::
ከዚህ በኃላም ቢሆን ሆስፒታላችንን ወደላቀ ከፍታ ለማድረስ ዓላማችን የጸና ነው።

ዶሬ ባፋኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል!
ዶሬ/ሲዳማ/ኢትዮጵያ
የካቲት 03/2018

እንኳን አደረሳችሁ መልካም የገና በዓል ይሁንላችሁ ዶሬ ባፋኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል  ስራ አስኪያጅ አቶ ታምራት ዳንኤል የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት በዓልን   ምክንያት በማድረግ  ቤታቸው...
07/01/2026

እንኳን አደረሳችሁ
መልካም የገና በዓል ይሁንላችሁ
ዶሬ ባፋኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ አቶ ታምራት ዳንኤል የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ቤታቸውን ትተው በዓሉን በስራ ላይ እያሳለፉ ላሉ ሰራተኞች ስጦታና እንኳን አደረሳችሁ የሚል መልዕክታቸውን አስተላልፏል ።

Doore bafano umi dirm hosipitaale loosu harisaanchi kalaa tamirati danielihu yesuusi illama korkaata asse ayaana minenisanna maatensa agurte loosu baayichcho sayisaano ogeeyera hawale keeruni iilishine yaani baraarisha ee towaanyo asinno!!!

ዶሬ ባፋኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህብረተሰብን እርካታ ለመጨመር  እየተሰራ ያለው ስራ ውጤታማ እና አስደሳች መሆኑን የቦርድ ስብሳቢና የሰሜን ሲዳማ ዞን ዋና አስተዳደር ክቡር አቶ ፃድቁ...
20/11/2025

ዶሬ ባፋኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህብረተሰብን እርካታ ለመጨመር እየተሰራ ያለው ስራ ውጤታማ እና አስደሳች መሆኑን የቦርድ ስብሳቢና የሰሜን ሲዳማ ዞን ዋና አስተዳደር ክቡር አቶ ፃድቁ ባጥሶ ተናገሩ።

የሰሜን ሲዳማ ዞን ሀዋሳ ዙርያ ወረዳ ዶሬ ባፋኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የቦርድ አባላት ሆስፒታሉ ያለበትን ቁሜና የገመገሙ ስሆን በግምገማ ወቅትም ሆስፒታሉ እየሰጠ ያለውን አገልግሎት በጥልቀት የዳሰሱ ስሆን ከዚህ በፊት ከነበረው እጅግ በጣም ውጤታማ ነገር በመታየቱ የመጣውን ዉጤት ለማስቀጠል ከዚህ ይበልጥ መትጋት አለባችሁ ብሏል።
በተለይም ህዝባችን ለተላላፊ በሽታ እንዳይጋለጥና የመድኃኒት አቅርቦት እንድሁም የህብረተሰብ እርካታ ለመጨመር እየተደረገ ያለውን ጥረት አድንቀው ወደፊት መቀጠል አለበት ብሏል።

በቦታው ላይ የተገኙት የዞኑ ዋና አስተዳደርና የመጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል የቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት ክቡር አቶ ፃድቁ ባጥሶ እንደተናገሩት የህብረተሰብ እርካታ ለመጨመር የተደረገው ጥረት አመርቂ ውጤት የመጣ ስሆን የመጣውን ለውጥ አጠናክሮ መቀጠል እንደምገባ ገልጿል።

የዞኑ ፋይናንስ ሀላፊ አቶ ዳንኤል ደረሱ የጤና ስራ በሰው ልጆች ላይ የምሰጥ አገልግሎት ከመሆኑ ውለን አድረን የእናቶችንና የህፃናትን እንድሁም በመላ ማህበረሰብ ጤናን ለመጠበቅ መትጋት እንዳለብን ገለጿል።
ሀዋሳ ዙርያ ወረዳ አስተዳዳር ተወካይ እና የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ፅሕፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሀርቃ ሀሮዬ እንደተናገሩት ተባብረን በመስራታችን የሆስፒታሉ ለውጥ ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መምጣቱ እንዳስደሰተውና በዚህ መቀጠል እንዳለበት ተናግሯል።

የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ አቶ ታምራት ዳንኤል እንደተናገሩት ሆስፒታላችን ትላንትና ካለበት በርካታ ለውጦች እንደተመዘገቡ የምታወቅ ስሆን ይበልጥ ለመስራት እንዳቀድንና ከዚህ የበለጠ ውጤት ለማምጣትና ለህብረተሰቡ ይጠቅማል ያለውን ሁሉ እንደምያደርግ እንደምያስቀጥል ተናግሯል።
ዶሬ ባፋኖ
11/03/2018 ዓ.ም

ዶሬ ባፋኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በዛሬው ቀን የህዝብ ፎረም ተካህዷል። በፎረሙ ላይ የተገኙት የሀዋሳ ዙርያ ወረዳ ዋና አስተዳደር አቶ ደሳለኝ ደምሴ እንዳሉት ሆስፒታላችን ለብዙ ህዝብ አ...
11/11/2025

ዶሬ ባፋኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በዛሬው ቀን የህዝብ ፎረም ተካህዷል። በፎረሙ ላይ የተገኙት የሀዋሳ ዙርያ ወረዳ ዋና አስተዳደር አቶ ደሳለኝ ደምሴ እንዳሉት ሆስፒታላችን ለብዙ ህዝብ አገልግሎት የምሰጥ ስሆን ከምጠበቅበት ህዝብ በላይ በመሆኑ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ ልሰራ እና የውስጥ አቅሙን በማሳደግ አገልግሎት ማስፋት ያስፈልጋል ብሏል።

በፎረሙ ላይ የተሳተፉ እንግዶች እንዳሉት የአገልግሎት አሰጣጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መምጣቱን እና ሆስፒታሉ ለህዝብ የምሰጠውን አገልግሎት ከበፍቱ ይልቅ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የተገለፀ ስሆን አንዳንድ አገልግሎቶችን ማስፋፋትና ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት ለህብረተሰቡ ማድረስ እንዳለበት ከህዝቡ በሰፊው ተነስቷል።

የወረዳው አመራሮች ሁሉም በተገኙበት የተካሄደ ስሆን እያንዳንዳቸው የመጣውን ለውጥ አመስግነው ቀጣይ በትኩረት ለምሹ ነገሮች ላይ ሙሉ አቅምን ተጠቅሞ መስራት እንደምያስፈልግ ገልፀዋል።

የወረዳው አስተዳደር በሆስፒታሉ ተኝቶ ለምታከሙ ተገልጋዮች የምሆን 50 ፍራሽ ገዝተው ያስረከቡ ስሆን ይህም የህብረተሰብን እርካታ ለመጨመር ትልቅ ምና የምጫወት በጎ ተግባር መሆኑን ከህብረተሰቡ የተወጣጡ ሰዎች ሀሳባቸውን ስተዋል ።

የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ ስለተደረገልን ድጋፍ ከልብ እናመሰግናለን በማለት የላቀ ውጤት ለማምጣትና ጥራት ያለውን አገልግሎት ለህብረተሰቡ ለመስጠት ሁል ጊዜ ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል።

የሆስፒታሉ ባለሙያዎችም የዛሬው የህዝብ ፎረም የስራ ሞራልን የምያነሳሳ የውስጥ አንድነትንና መንፈስን የምያጠናክር ይበልጥ ለመስራት የምያነሳሳ ፎረም ነው በማለት ተናግሯል።
ቀን 02/03/18 ዓ ም

Doore Bafano umi Dirim Hospitaale 2018 M.D Loosaasinete Foremena Lossu Keenoበዶሬ ባፋኖ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የሠራተኞች ፎረም ተካሄደ::ጥቅም...
31/10/2025

Doore Bafano umi Dirim Hospitaale 2018 M.D Loosaasinete Foremena Lossu Keeno

በዶሬ ባፋኖ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የሠራተኞች ፎረም ተካሄደ::
ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም

በዶሬ ባፋኖ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በዕለቱ የሠራተኞች ፎረም ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ታምራት ዳንኤል ሠራተኞችን እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት ፕሮግራሙን ያስጀመሩ ሲሆን
በመቀጠልም የሆስፒታሉ የ2018 ዓ.ም የ3ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት በሆስፒታሉ ልማት ዕቅድ ዘርፍ በሆኑት በአቶ አማኑኤል በኩል የቀረበ ሲሆን ሪፖርቱን ተከትሎም ዝቅተኛ አፈጻጸም በታየባቸው ዘርፎች መሻሻል ስላለባቸው ጉዳዮች ሰፋ ያለ ውይይት ተደርጓል።

በመጨረሻም በቀጣይ ትኩረት የሚደረግባቸው ጉዳዮች የተለዩ ሲሆን እነዚህም በሆስፒታሉ የተቋረጡ እና አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶች ማስጀመር እንዲሁም ሌሎች የጤናው ሴክተር ኢንሼቲቭ ላይ ጠንክሮ መስራት ሲሆን ሁሉም ሠራተኛ በአዲስ ሞራል እና ተነሳሽነት በመስራት ሆስፒታሉ ለማህበረሰቡ ተደራሽ የሆነ ጥራት ያለው አገልግሎት እንዲሰጥ እና ተወዳዳሪና ተመራጭ ሆስፒታል እንድሆን በቁርጠኝነት እና በቁጭት ለመስራት የበኩሉን እንደሚወጣ በመስማማት የዕለቱ ስብሰባ ተጠናቋል።

ለላቀ ውጤትና ጥራት ተግተን እንሰራለን!
ዶሬ ባፋኖ መ/ደ/ሆስፒታል
ዶሬ/ሲዳማ/ኢትዮጵያ
ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም

2017 ዓ.ም አሰናብተን እነሆ 2018 ዓ.ም በተቀበልንበት በዛሬው ቀን Youth for Health  ጋር በመተባበር በሆስፒታላችን ከታካሚዎቻችን እና ከባለሙያዎቻችን ጋር ሆነን አድሱን ዓመት...
11/09/2025

2017 ዓ.ም አሰናብተን እነሆ 2018 ዓ.ም በተቀበልንበት በዛሬው ቀን Youth for Health ጋር በመተባበር በሆስፒታላችን ከታካሚዎቻችን እና ከባለሙያዎቻችን ጋር ሆነን አድሱን ዓመት በድምቀት ተቀብለናል
አድሱ ዓመት:-......
👉የሰላም🌼🌻🌻
👉የፍቅር🌼🌻🌻
👉የደስታ🌼🌻🌻
👉የመተሳሰብ
👉የአንድነት 🌻🌻
እና
👉የጤና🌻🌻
ይሁንላችሁ 🌻🌻
መልካም አድስ ዓመት🌻🌼...🙏🙏

Early Detection and Treatment of Postpartum Hemorrhage Using the MOTIVEOnsite Training Date:September 9,2025Dore Bafano ...
09/09/2025

Early Detection and Treatment of Postpartum Hemorrhage Using the MOTIVE
Onsite Training
Date:September 9,2025
Dore Bafano Primary Hospital

ዛሬ በቀን 03/13/17 የዶሬ ባፋኖ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህዝብ መድኃኒት ቤትን በይፋ አስመርቀናልበምረቃው ፕሮግራም ላይ በመገኘት ያስመረቁት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ክብርት ዶ/ር ሰላ...
08/09/2025

ዛሬ በቀን 03/13/17 የዶሬ ባፋኖ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህዝብ መድኃኒት ቤትን በይፋ አስመርቀናል
በምረቃው ፕሮግራም ላይ በመገኘት ያስመረቁት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ክብርት ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ እና የሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሆስፒታሉ የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ብሩክ ሰለሞን በተገኙበት የህዝቡ ጥያቄ ሆኖ የቆየው የህዝብ መድኃኒት ቤት መርቀው ከፍተዋል

Address

Sidama
Sidama

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dore Bafano Primary Hospital posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram

Category