20/03/2026
የሀዘን መግለጫ
"ትሁት ሰራተኛ እህታችንን አጣን"
በዶሬ ባፋኖ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ባልደረባችን ናፍቆት ጌታቸው ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ስንሰማ በጥልቅ ሀዘን ነው።😭😭😭😭😭😭
ናፍቆት በስራ ቦታዋ በነበራት ትጋት፣ ቅንነትና ለታካሚዎች በነበራት ርህራሄ በሁላችንም ዘንድ የምትወደድ ነበረች። የእሷ ማለፍ ለሆስፒታላችንና ለሁላችንም ደግሞ ከባድ ሀዘን ነው።
ለቤተሰቦቿ፣ ለወዳጅ ዘመዶቿና ለጠቅላላው የሆስፒታላችን ሰራተኞች ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥ እንመኛለን።
ፈጣሪ ነፍሷን በገነት ያኑርልን