Worku mesafint

Worku mesafint ወርቁ መሳፍንት

02/10/2022

አሽከርነት ወይንም ባንዳነት በራስ ባለመተማመን የሚመነጭ በሽታ ነዉ

24/09/2022

ዘመነ ካሴ ወራሪዉንና አማራን እንደ ህዝብ ለማዋረድ የሚታትሩ ሀይሎችን መመከት የሚያስችል አደረጃጀት እየፈጠረ ያለ የአማራ ፋኖ መሪ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል።

አማራን ከማደራጀት ዉጭ የሰራዉ ወንጀልም የለም።

እሱን ማሰር ለፋኖና ለወጣቱ ስሜት አለማሰብ ነዉ።በተለይ በአሁኑ አሸባሪዎች ወረራ እያካሄዱ ባሉበት በዚህ ወቅት የሀይል ሚዛንን ያዛባልና
በአስቸኳይ መፈታት አለበት።

አርበኛ መሳፍንት!!

21/09/2022

እንደ አንበሳ የሚከላከል

እንደ ተኩላ የሚያጠቁ
ሞትን የሚነቁ

ፋኖዎችን ማስታወስ ግድ ይለናል።

እያመመዉ መጣ...ትግላችንን በእቅድ መመራት አለበት ወገኖቼ
የአማራ ወጣት እየዬ አትበሉ

ከንፈራችን ነክሰን

ወገባችን ጠበቅ አድርገን

መረር ያለ ትግል አድርገን የአማራን ማንነት.ማረጋገጥ አለብን...period!!

08/05/2022
01/05/2022

ጎንደር
-የኢትዮጵያ ዋልታና ማገር

እንኳን አደረሳችሁ!!
23/04/2022

እንኳን አደረሳችሁ!!

24/12/2021

በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ችግር ላይ ለወደቁ ከ11.4 ሚሊዮን በላይ ሰዎች አስቸኳይ ድጋፍ ያስፈልጋል
******************************

በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት ችግር ላይ ለወደቁ 11 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ህዝብ አስቸኳይ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የክልሉ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን አስታወቀ።

አሸባሪ ቡድኑ በወረራ ይዟቸው በነበሩ አካባቢዎች ባለፋት 5 ወራት ምንም አይነት ድጋፍ ባለመደረጉ ዜጎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸውንም ኮሚሽኑ አስታውቋል።

የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘላለም ልጃለም ጉዳዩን አስመልክተው ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል።

አሸባሪው ህወሓት በፈፀመው ወረራ ከ2 ነጥብ 3 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ከቀያቸው መፈናቀላቸውን እና 9 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ በአሸባሪ ቡድኑ በወረራ ተይዘው በቆዩ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች ለከፋ ችግር መዳረጋቸውን ኮሚሽነሩ ገልፀዋል።

በወረራው ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ሰብአዊ ድግፋ ለማድረስ በመንግስት ፣ በተቋማት፣ በተራድዖ ድርጅቶችና በህብረተሰቡ ርብርብ ሲደረግ ቆይቷል ያሉት ኮሚሽነሩ አሁን ላይ በወረራ ተይዘው የነበሩ አካባቢወች ነፃ በመውጣታቸው ተፈናቃዮችን ወደቀያቸው የመመለስ ተግባር እየተከናወነ መሆኑንም ገልፀዋል።

እስካሁንም ከ160 ሺ በላይ ተፈናቃዮችን መመለስ ተችሏል ብለዋል።

አሸባሪው የህወሓት ሀይል በወረራ ይዟቸው በነበሩ አካባቢዎች ያደረሰው ሰብአዊና ቁሳዊ ጥፍት ከፍተኛ በመሆኑ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ሁሉም አካል የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲያደርግም ኮሚሽነሩ ጥሪ አቅርበዋል።

አሁን ላይ በአሸባሪና ወራሪ ቡድኑ ምክንያት ችግር ላይ የወደቁ ዜጎችን ለመደገፍ በወር 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ኩንታል የእለት ደራሽ ምግብ እንደሚያስፈልግም ተናግረዋል።

15/4/14

አንድ ሀቅ አለ:- # ሞት የማትቀር ፅዋ ነች!!-በህይወት ዘመንህ ድንቅ ታሪክ ሰርቶ ማለፍ ግን የማይገኝ ዕድል ነዉ።
10/12/2021

አንድ ሀቅ አለ:-
# ሞት የማትቀር ፅዋ ነች!!
-በህይወት ዘመንህ ድንቅ ታሪክ ሰርቶ ማለፍ ግን የማይገኝ ዕድል ነዉ።

18/10/2021

ወገኖቼ ድል የሚገኘዉ ስራ ላይ ያለዉን በመተቸት ሳይሆን የጎደለዉን በመሙላት ነዉ።
ስለዚህ በምንችለዉ ከወገን ጦር ጎን እንቁም!!

Address

Addis Ababa

Telephone

+251941551280

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Worku mesafint posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram

Category