World Class Quality Award Organization

World Class Quality Award Organization award for an outstanding achievements that has saved the world and its peoples

11/11/2025

Professor Lapiso Getahun Delebo
#ሎሬት ፕሮፌሰር ላጲሶ ጌታሁን ዴሌቦ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ታሪክ ተመራማሪና የኢትዮጵያ ታሪክ ፍልስፍና ምሁር የአቢሲኒያ ከፍተኛ ክብር ሽልማት ድርጅት ዓለም አቀፍ ሎሬት የ2011 ዓም ተሸላሚ ነፍሶ በሰላም ትረፍ!

  thinking is a combination of seeing clearly (Observation), understanding deeply (Analysis), reasoning logically (Infer...
10/11/2025

thinking is a combination of seeing clearly (Observation), understanding deeply (Analysis), reasoning logically (Inference), solving effectively (Problem-Solving), and expressing clearly (Communication).

#ወሳኝ አስተሳሰብ ማለት በግልጽ የማየት (ምልከታ)፣ በጥልቀት የመረዳት (ትንታኔ)፣ በምክንያታዊነት የማመዛዘን (ግምታዊ)፣ ውጤታማ በሆነ መንገድ የመፍታት (ችግርን የመፍታት) እና በግልጽ የመግለጽ (መግባባት) ጥምረት ነው።

 #አንጋፋው የታሪክ ምሁር ሎሬት ፕሮፌሰር ላዺሶ ጌታሁን ዴሌቦ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በማረፋቸው  የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን መግለፅ እንወዳለን።  #ሎሬት ፕሮፌሰር ላጲሶ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥና...
09/11/2025

#አንጋፋው የታሪክ ምሁር ሎሬት ፕሮፌሰር ላዺሶ ጌታሁን ዴሌቦ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በማረፋቸው የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን መግለፅ እንወዳለን። #ሎሬት ፕሮፌሰር ላጲሶ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥናትና ምርምር ምሁርነት የድርጅታችን የጥናትና ምርምር ከፍተኛ ክብር ሎሬት ተሸላሚ ሊቅ ነበሩ። ድርጅታችን ለቤተሰቦቻቸው ፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና አድናቂዎቻቸው መፅናናትን ይመኛል።
would like to express our deepest condolences on the passing of the distinguished historian, Laureate Professor Lapiso Getahun Delebo, who passed away while undergoing medical treatment. Laureate Professor Lapiso was a distinguished scholar in Ethiopian history research and scholarship, and a recipient of the highest honor, the Laureate Award, for his research and invention in Ethiopian history. Our organization extends its condolences to his family, friends, and admirers.

 #ለክልል ስራ አመልካቾች የፅሁፍ ፈተና ዛሬ ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ሒደቱ ጀምሯል። ፈተና 4:30 ይለቀቃል። ለዚሁ ፈተናውን መውሰድ የምትችሉት በ htt...
08/11/2025

#ለክልል ስራ አመልካቾች የፅሁፍ ፈተና ዛሬ ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ሒደቱ ጀምሯል። ፈተና 4:30 ይለቀቃል።
ለዚሁ ፈተናውን መውሰድ የምትችሉት በ https://t.me/worldclassqualityawardethiopia በቴሌግራም ቡድን ሊንክ በፈተናው ሰዓት ይለቀቃል።

 #ለክልል ስራ አመልካቾች የፅሁፍ ፈተና ነገ ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ይሰጣል። ለዚሁ ፈተናውን መውሰድ የምትችሉት በ  የቴሌግራም ሊንክ የተሟላ ዶክመንት ...
07/11/2025

#ለክልል ስራ አመልካቾች የፅሁፍ ፈተና ነገ ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ይሰጣል።
ለዚሁ ፈተናውን መውሰድ የምትችሉት በ የቴሌግራም ሊንክ የተሟላ ዶክመንት የላካችሁት ብቻ ናችሁ።
#የፈተናው ጥያቄዎች የሚለቀቁት በ https://t.me/worldclassqualityawardethiopia የቴሌግራም ቡድን ሲሆን መልስ የሚላክበት ሊንክ በፈተናው ሰዓት ይለቀቃል።
ማሳሰቢያ:- ፈተናው በተለያየ ጊዜ በአመልካቾች የኔተዎርክ ችግር ጥያቄ መሠረት የተቀየረ ቢሆንም ነገ በፍፁም የማይለወጥ መሆኑን እናሳስባለን!

 #ለክልል ስራ አመልካቾች የፅሁፍ ፈተና ለጥቅምት 15 ቀን ይሠጣል ተብሎ የነበረው ፈተና  ጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ. ም  ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ይሰጣል። እስከ ፈተናው ቀን የተወዳደራችሁ...
30/10/2025

#ለክልል ስራ አመልካቾች የፅሁፍ ፈተና ለጥቅምት 15 ቀን ይሠጣል ተብሎ የነበረው ፈተና ጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ. ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ይሰጣል። እስከ ፈተናው ቀን የተወዳደራችሁበት የስራ መደብና የቀጣሪው ድርጅት ምንነት ላይ በቂ ንባብና ዝግጅት እንድታደርጉ እንመክራለን። #በእስካሁኑ ፈተና በቁጥር ከፍተኛ መጠን ያለው አመልካች ቢወዳደርም እጅግ አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ብቻ ማለፋቸውን መጥቀሳችን አይዘነጋም። እውቀት ክህሎቱንና የስራ ስነ-ምግባር ለመሸጥ ገበያ የሚወጡ ሙያተኞች በዚህ ዘመን ከአለም አቀፍ ገበያ ጋር የሚወዳደሩ መሆኑን ማወቅ አለባቸው። መልካም ቀን!

Elon Musk has just unveiled his new $1 million luxury yacht, “Golden Horizon,” off the coast of Miami — and it’s as visi...
30/10/2025

Elon Musk has just unveiled his new $1 million luxury yacht, “Golden Horizon,” off the coast of Miami — and it’s as visionary as its owner. ⚓🌅

READ NOW: https://chistats.biz/posts/elon-musk-milliondollar-yacht-conquers-horizons-khanhnhi123-nslp

Sleek, solar-powered, and infused with cutting-edge tech, the yacht mirrors Musk’s philosophy: innovation with purpose. With its silent electric engine and AI-assisted navigation, Golden Horizon isn’t just a vessel — it’s a statement about the future of sustainable exploration.

As the sun dipped below the horizon, Musk stood at the helm, quietly watching the ocean reflect gold.

“We were born to explore — not just the stars, but ourselves,” he said. 🚀

From space to sea, Elon Musk continues to chase new frontiers — proving that even visionaries need a horizon to call home. 🌊✨ https://www.facebook.com/share/1Bmer7Vgic/

ደሞዝ ብቻ ሳይሆን የስራ አፈፃፀም ብቃትና ጥንቃቄ ወሳኝ ነው!************************የመንግስት ሰራተኞች አዲሱ አዋጅ  ቁጥር 1353/2017 ምን ይላል? For your unde...
23/10/2025

ደሞዝ ብቻ ሳይሆን የስራ አፈፃፀም ብቃትና ጥንቃቄ ወሳኝ ነው!
************************
የመንግስት ሰራተኞች አዲሱ አዋጅ ቁጥር 1353/2017 ምን ይላል? For your understanding.
ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች አንቀፅ 69/5 አዋጁ እንዲህ አስቀምጦታል።
+++++++++++++++++++++++++
1.ሕጋዊ_ትእዛዝን ባለማክበር፣ በቸልተኝነት፣ በመልገም፣ ወይም ሆነ ብሎ የአሠራር ሥነ-ሥርዓት ወይም የመንግስትን ፖሊሲ ባለመከተል በሥራ ላይ በደል ማድረስ፤‎‎
2. ጉዳዮችን ሆን ብሎ ማዘግየት ወይም ባለጉዳዮችን ማጉላላት፤
‎‎3. ሥራ እንዳይሠራ ሆን ብሎ ማወክ ወይም ከሚያውኩት ጋር መተባበር፤‎‎
4. በቀላል የዲስፕሊን ቅጣት እርምጃዎች ባለመታረም ያለበቂ ምክንያት በተደጋጋሚ ከሥራ መቅረት ወይም የሥራ ሰዓት አለማክበር፤
‎‎5. በሥራ ቦታ በጠብ አጫሪነትን መደባደብ፤
‎‎6. በልማዳዊ ስካር ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሱስ በመመረዝ ሥራን መበደል፤
‎‎7. ጉቦ መቀበል ወይም እንዲሰጠው መጠየቅ፤
‎‎8. በሥራ ቦታ ለሕዝብ ሞራል ተቃራኒ የሆነ ድርጊት መፈጸም፤
‎‎9. የሌብነት ወይም የእምነት ማጉደል ድርጊት መፈጸም፤‎‎
10.የማታለል ወይም የማጭበርበር ድርጊት መፈጸም፤‎‎
11. በመሥሪያ ቤቱ ንብረት ላይ ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፤
‎‎12. በሥልጣን አለአግባብ መጠቀም፤‎‎
13. በሥራ ቦታ ላይ ፆታዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት መፈፀም እና
14.በዚህ አንቀፅ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይ ክብደት ያለው ሌላ የዲሲፕሊን ጉድለት መፈፀም ።
++++++++++++++++++++++++++

አንቀፅ 72/1 እና 2
ሠራተኛን ከሥራ አግዶ ስለማቆየት

1.ማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ ከሥራ አግዶ ማቆየት የሚቻለው
(ሀ)ከተጠረጠረበት ጉዳይ ጋር አግባብነት ያላቸውን ማስረጃዎች በማበላሸት:በመደበቅ ወይም በማጥፋት ምርመራውን ያሰናክላል
(ለ)በመንግስት ንብረት ላይ ተጨማሪ ጉዳት ያደርሳል
(ሐ)ከተከሰሰበት ጥፋት ክብደት አንፃር የሌሎችን ሰራተኞች ሞራል የሚነካ ወይም የተገልጋዩን ሕዝብ በመሥሪያ ቤቱ ላይ ሊኖረው የሚገባውን እምነት ያዛባል
(መ)ተፈፀመ የሚባለው ጥፋት ከሥራ ያስወጣል ተብሎ ሲገመት ነው
2.በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት አንድ ሠራተኛ ከሥራና ከደሞዝ ታግዶ ሊቆይ የሚችለው ከሁለት ወር ለማይበልጥ ጊዜ ይሆናል።

ስፔስ ኤክስ በጠፈር ላይ ከሚገኙት አጠቃላይ ሳተላይቶች ውስጥ የሁለት ሦስተኛው ባለቤት ሆነ   | የኢሎን መስክ ኩባንያ ስፔስ ኤክስ 10 ሺኛ የስታርሊንክ ሳተላይቱን ወደ ሕዋ በማምጠቅ፣ በጠ...
22/10/2025

ስፔስ ኤክስ በጠፈር ላይ ከሚገኙት አጠቃላይ ሳተላይቶች ውስጥ የሁለት ሦስተኛው ባለቤት ሆነ

| የኢሎን መስክ ኩባንያ ስፔስ ኤክስ 10 ሺኛ የስታርሊንክ ሳተላይቱን ወደ ሕዋ በማምጠቅ፣ በጠፈር ላይ ከሚገኙት አጠቃላይ ሳተላይቶች ውስጥ የሁለት ሦስተኛው ባለቤት ሆኗል።

በመሬት ምህዋር ላይ ስራቸውን እያከናወኑ ከሚገኙ 12 ሺ 955 ሳተላይቶች ውስጥ 8 ሺ 562 የሚሆኑት የስፔስ ኤክስ ንብረቶች መሆናቸው ተመላክቷል።

ከስፔስ ኤክስ ቀጥሎ ያለው የቅርብ ተፎካካሪ የሆነው ዋን ዌብ 651 ሳተላይቶች ብቻ አሉት ሲል የዘገበው ኢንዲፔንደንት ነው።

የሥነ ፈለክ ተመራማሪዎች እንደሚሉት፣ የሳተላይት ፍርስራሾች ከባቢ አየርን በመጉዳት ለዓለም ሙቀት መጨመር አስተዋጽኦ ሊያደርግ ይችላል ብለው ያስጠነቅቃሉ።

በሴራን ታደሰ

22/10/2025

I got over 1,000 reactions on my posts last week! Thanks everyone for your support! 🎉

21/10/2025

Address

Djibouti Street
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when World Class Quality Award Organization posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to World Class Quality Award Organization:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram