Hakim Mereja ሀኪም መረጃ

Hakim Mereja ሀኪም መረጃ Sometimes take a LOSS for a bigger WIN.

04/12/2025



ለጤና ባለሙያዎች በተለያዩ ቦታ የተለያየ የduty ክፍያ በተለያየ መመሪያ እየተተገበረ ይገኛል ።
ለምን ተመሳሳይ የሆነ አሰራር አይተገበርም?
ለምሳሌ ያህል አዲስአበባ ላይ በአዲሱ ደሞዝ scale መሰረት በ2014 በወጣው መመሪያ ሲከፈል በሌሎች ክልሎች ባሉ ሆስፒታሎች ደሞ በደሞዝ scale ሆኖ በ 1 ተባዝቶ ሲሆን
አንዳንድ የወረዳ ሆስፒታል እና ጤና ጣቢያ ደሞ በድሮው ደሞዝ scale ነው የምንከፍለው እያሉ እየዛቱብን ይገኛሉ ።
አንድ አገር እየኖርን የዚህን ያህል ልዩነት ለምን ??የጤና ስርዓቱ ግን እውነት ተቆጣጣሪ አለው?? ምንድን ነው ችግሩ??
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን አልብኮ ወረዳ የጤና ባለሙያዎች duty ክፍያ በድሮ ደሞዝ ነው የምንከፍል ብለው ከመስከረም ጀምሮ አልተከፈለንም ምክንያቱን ስንጠይቅ ክልል ከፌዴራል በጀት ባለመልቀቁ ምክንያት ባለው ክፈሉ ተብለናል የሚል መልስ እየተሰጠን ይገኛል። ድምፅ ሁኑን በአንድ አገር እየኖርን የተለያየ አሰራር መመሪያ ለምን??
ፌደራል ባወጣው መመሪያ እና ህግ መሰረት እየተሰራ አደለም።
ለጤና ባለሙያ ጥቅማጥቅም በተሻሻለው መሰረት ተግባራዊ ይሆን ዘንድ ጥብቅ ክትትል እና ቁጥጥር ይደረግ ።
ባርነት ይቁም እየጠየቅን ያለነው እንቅልፍ አጥተን ስለምንሰራው ስራ ክፍያ ነው።

የኬንያ ጤና ባለሙያዎች ከደመወዝ እና ጥቅማጥቅም ማነስ ምክንያት ከመንግስት እና ከሀገሪቱ ጤና ሚንስቴር ጋር አለመግባባት በመፈጠሩ የስራ ማቆም አድማ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል።
04/12/2025

የኬንያ ጤና ባለሙያዎች ከደመወዝ እና ጥቅማጥቅም ማነስ ምክንያት ከመንግስት እና ከሀገሪቱ ጤና ሚንስቴር ጋር አለመግባባት በመፈጠሩ የስራ ማቆም አድማ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል።

በውስጥ መስመር የተላከልን!መገፋታችን የሚሰማ ህዝብና አስተዳደር ካለ አድርሱልን። እናመሠግናለን!!"የበንሳ ዳዬ  ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞች"ሰላም እንዴት ናችሁ? ድምፅ እንድትሆኑን ስለመጠየ...
03/12/2025

በውስጥ መስመር የተላከልን!

መገፋታችን የሚሰማ ህዝብና አስተዳደር ካለ አድርሱልን። እናመሠግናለን!!

"የበንሳ ዳዬ ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞች"

ሰላም እንዴት ናችሁ? ድምፅ እንድትሆኑን ስለመጠየቅ ነው እኛ የበንሳ ዳዬ ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞች በብርድ እና ቁር ተፈራርቆብን የሚሊሻ እና አድማ ብተና ስድብና ጥፊ ችለን የሠራነውን የትርፍ ሰአት ክፍያ የመስከረም እና የጥቅምት አልተከፈለንም ።ክፈሉን ብለን ሰንጠይቅ በአዲሱ ደሞዝ ሳይሆን በነባሩ ደሞዝ ሰርታችሁ አምጡ በማለት እያንገራገረን ይገኛል እና ስቃያችን መገፋታችን የሚሰማ ህዝብና አስተዳደር ካለ አድርሱልን።
እናመሠግናለን!!

ከታች የሆስፒታሉን ስራ አስኬአጅ መልስ አያያዛለሁ
ሰላም እንዴት ዋላችሁ ሁላችንም ታካሚወችን በተገቢ ሁኔታ ለማገዝ እና ለመርዳት የምናረገው እርብርብ ከፍተኛ ነው ። ይህም ይሁን የሚያስብል እና የሚያስመሰግን ነው።
ይሁን እንጂ የትርፍ ሰአት ክፍያ በበጀት እጥረት ምክንያት መዘግየቱ ይታወቃል ይህም የሆነበት በተጨመረው ደመወዝ ምክንያት የሚመጣው የዲውቲ ክፍያ ልዩነት በጀት እስኪሰጠን እንድንጠብቅ ነው።
ስለሆነም ፣ በሁሉም ቦታ የዲውቲ ጥያቄ እየተነሳ ነው እንደሆስፒታል የምንሰጠው አቅጣጫ እንደሚከተለው ነው።
1.በክልሉ ጤና ቢሮ እና ገንዘብ ቢሮ በጀቱ ተፈቅዶ እስኪመጣ ድረስ መጠበቅ
2. በጀቱ እስኪፈቀድ ድረስ በድሮው ደመወዝ የመስከረምን ለጊዜው መክፈል እንችላለን ከዛም ባክ ፔይ እንከፍላለን።
3.ለሚመለከታቸው አካላት ጤና ቢሮ፣ገንዘብ ቢሮ እና ቦርድ አሳውቀናል በድጋሜ እንጠይቃለን ።
እንደተፈቀደ በተገቢው እና በአዲሱ እንከፍላለን።
እስከዛው ተረጋግቶ መጠበቅ ያሻል የተለያየ ተቋም ከፍሏል የሚባለው የተረጋገጠ መረጃ የለም የተሰጠው አቅጣጫ የከፈለ ተቋም ህገወጥ ነው በሚል የተገለፀ ነው።

03/12/2025

🚨 For Residents

One of our senior residents, now an internist, paid 551,000 birr for his degree.

‎But during residency, the government deducted 42% every month (7% pension + 35% tax) from his salary
‎In total, about 264,000 birr was taken in three years by government . then he paid including this
‎ money he gets in 3 years was 320,000 birr

‎This means:
‎He ended up paying money he never actually received.

‎And on top of that:
‎He provided 3 full years of free medical service during residency.
‎This is not cost-sharing.
‎This is not training.
‎This is a financial trap disguised as education.
‎We are not being paid — they are only lending us money
‎They call it “salary,” but it is not a salary.
‎It is a loan, and they collect it back:
‎Plus 9% interest during repayment

‎So we work full-time, take full responsibility, risk our lives —
‎and still end up owing the government money.

Let’s wake up and struggle for our future and our profession! Silence and being a slave will never be an option ‼️

03/12/2025

በጤናው ዘርፍ የሚታየው ጭቆና እጂግ አስፈሪ ሆኗል! እንኳን ተጨማሪ የመብት እና ጥቅማጥቅም ጥያቄዎች ሊፈቱ ቀርቶ ከዚህ በፊት የነበረውን አሰራር ሁሉ የሻረ እና ባለሙያው እጂግ ሙያውን አምርሮ እድጠላው የሚያደርግ ሆኗል! የሚመጣው ካለፈው ያስፈራል
M

03/12/2025

የተማረ ተርቦ የሚያፋሽግባት ፣ ያልተማረ የሚዘርፋት ስርአትን የመሰረተች ሀገር!

03/12/2025

!!! እየሰራን እየጠየቅን ነው!!!

አሁን ትግላችን ወደ ካድሬ የወረደ የመሰለው እና የተሸነፍን የመሰለው ካድሬ (ከላይ ያሉ የመንግስት ካድሬ) ጥያቄ የመለሰ መስሎት ግን ለመለሳት አንድ ጥያቄ (ለመኖር ምንም ዋስትና የማትሰጥ መሆኑን ሁሉም ይወቀው) ተግባራዊነት ከታች ያሉ mini ካድሬዎችን ለተፈፃሚነት መቆጣጠር ያልቻለ መንግስት ሌሎች ጥያቄዎችን ይመልስልናል ብሎ ማሰቡ ዘበት ነው።

አሁን ላይ ስናስበው የዚህ መንግስት ዋና ስራ የተለኮሰ እሳትን ማጥፋት እንጅ ለሚለኮሱ እሳቶች አይነተኛ መፍትሔን መፈለግ ቀድሞ እንዳይፈጠሩ መስራት አይደለም። እነዚህ የምታዳፍኗቸው ጥያቄዎች ተጠራቅመው እንደ ሰደድ እሳት ሁሉንም ሳያዳርሱ አሁንም መፍትሔን ስጡን ጩኸታችንን ስሙ ብለናል።

Hakim Mereja ሀኪም መረጃ

03/12/2025



የዋቸሞ ዩንቨርስቲ ንግስት እሌኒ መሃመድ መታሰቢያ ኮምርሄንስቭ ስፔሽያላይዝድ ሆስፒታል የ 4 ወር የትርፍ ሰዓት(duty) ክፍያችን እስከ ህዳር 30 ካልከፈሉልን እኛ ባለሙያዎች ትርፍ ሰዓት መስራት ለማቆም እንገደዳለን✔️
ብዙ ታግሰናችኋል ከዝህ ቧላ
ግን በቃን!
አቃተን!
ራበን!
ቸገረን!
ከሰው በታች ሆንን!

03/12/2025

— በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን ባሉት ሁለቱ ሆስፒታል ላይ ባሁኑ ሰዓት በMurburg virus ተጠርጥሮ ፅኑ ህክምና ክፍል ላይ ያሉ ሁለት ታማሚዎች መኖራቸውን እና አንድ እንደሞተ ለማወቅ ችለናል። ነገር ግን ባለሙያዎች ከተሰጣቸው ማስጠንቀቂያ የተነሳ ግልፅ ሊያደርጉልን ፍቃደኛ አይደሉም

03/12/2025

የመልካም አስተዳደር እጦት ዋና ጠንሳሽ የሆነው ካድሬ የስራ ማቆም አድማ በመምታት ድል እንነሳለን 💪💪💪

03/12/2025

በሰርቶ አደር ላብ ካድሬ የሚቀለብባት እና የሚዘርፋት ሀገር አትኖረንም። ኢትዮዽያዊ የሆነ ሁሉ ትግላችንን ይቀላቀል!!!

"ጤና ባለሞያ ተገቢው ክፍያ ና ክብር ሳያገኝ እርፍት የለም"ካድሬ የኛ መፍራት የተመለከተ  ሰዓት በሕገ መንግስት  የሌለ አሰራር  እየተከተለ እያንገላታን  ደማችን እየጣጣ ይገኛል ካድሬ ሲያ...
03/12/2025

"ጤና ባለሞያ ተገቢው ክፍያ ና ክብር ሳያገኝ እርፍት የለም"

ካድሬ የኛ መፍራት የተመለከተ ሰዓት በሕገ መንግስት የሌለ አሰራር እየተከተለ እያንገላታን ደማችን እየጣጣ ይገኛል

ካድሬ ሲያንኮራፋ ጤና ባለሞያ ስቴተስኮፕ አንገቱ ላይ አድርጎ በብርድ በጨለማ ከቤተሰቡ ተለይቶ ሕሙማን ሲረዳ ያድራል

Address

Addis Ababa

Telephone

+251934647389

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hakim Mereja ሀኪም መረጃ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Hakim Mereja ሀኪም መረጃ:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram