Hakim Mereja ሀኪም መረጃ

Hakim Mereja ሀኪም መረጃ Sometimes take a LOSS for a bigger WIN.

Job Vacancy-----------------------------Wubtena Telemedicine platform wants to hire specialist Drs for different departm...
01/01/2026

Job Vacancy
-----------------------------
Wubtena Telemedicine platform wants to hire specialist Drs for different departments

1) Psychiatrist = 5
2)Dermatovenorologust =3
3) Ophtalmologist =3
4) Nutritionist = 3
5) Workout and Fitness professional =2

Role: Giving online video counseling for booking clients

Salary: 70% of the booking cost

Contact me on telegram:

Send your documents with the above username.

31/12/2025

የኢትዮጵያ -አሜሪካ ጤና ውል
It is medical modern colonialism for Ethiopia by Superpower neocolonialist

🎉🎉የምስራች ዜና🎉🎉    =====================🍎በሀገራችን የመጀመሪያ የሆነው ምርጥ የቴሌሜዲስን ፕላትፎርም እነሆ!ባሉበት በቤትዎ፣ ከነምቾትዎ በተመረጡ ስፔሻሊስት ሀኪሞችን በቀጥ...
31/12/2025

🎉🎉የምስራች ዜና🎉🎉
=====================
🍎በሀገራችን የመጀመሪያ የሆነው ምርጥ የቴሌሜዲስን ፕላትፎርም እነሆ!

ባሉበት በቤትዎ፣ ከነምቾትዎ በተመረጡ ስፔሻሊስት ሀኪሞችን በቀጥታ #በቪድዮ ማማከር የሚችሉበት እጅግ ምርጥ ፕላትፎርም!

🎉 🎉ውብጤና ቴሌሜድስን ፕላትፎርም🎉🎉

https://wubtena.com


ይጎብኙን ያስጨነቅዎትን የጤና ጉዳይ ሁሉ ያማክሩን።

Institutionalizing Excellence in Public Health Emergency Management: 2025 ReflectionsBuilding a Stronger, More Coordinat...
31/12/2025

Institutionalizing Excellence in Public Health Emergency Management: 2025 Reflections

Building a Stronger, More Coordinated Public Health Emergency System!

2025 was a pivotal year in Ethiopia’s public health journey, defined by strategic leadership, strengthened national and subnational systems, and strengthened partnerships which resulting in more effective and coordinated public health emergency preparedness and response at all levels.

Our emergency preparedness and response capabilities were tested and demonstrated repeatedly in 2025, with outbreaks including cholera, measles, Mpox and Marburg. We diligently activated Incident Management Systems, deployed rapid response and surge teams, strengthened laboratory testing, intensified surveillance at points of entry, and coordinated risk communication.

These responses showcased the importance of having predefined systems, fit for purpose workforce, clear coordination and dedicated leadership l in place before crises emerge. Furthermore, in efforts to mitigate future outbreaks and ensure a Polio Free Ethiopia, we carried out multiple large-scale vaccination campaigns nationally and in select regions, successfully immunizing over 26 million children with noPV2, and bOPV vaccines, ensuring that no child is left unvaccinated, and future generations are protected from this life-threatening virus.

This year we focused on infrastructure and digital transformation as a core pillar. On the digitalization front, the rollout and institutionalization of DHIS2, ePHEM, EIOS, and digital traveller health platforms enhanced real-time data capture, analysis, and use.

This has enabled data driven decision-making at national and subnational levels. Infrastructurally, throughout the year, national and subnational PHEM systems were strengthened in tangible ways. We renovated and upgraded existing physical infrastructure of our emergency operation centres at national and regional levels and establish new PHEOCs at the regional and district level to function with improved efficiency.

A critical enabler of these systems strengthening is our continued investment in workforce development. The expansion of the African Volunteers Health Corps surge roster, as well as FELTP graduates, Emergency Medical Teams, and supply chain experts has ensured that skilled professionals were available and deployable as required at all levels. We also organized full scale simulation exercises and various trainings to improve collaboration and strengthen response capacities to mitigate public health emergencies.

Another crucial achievement this past year, which translates to strengthened preparedness and border health security was the completion of Ethiopia’s Population Mobility Map. Identifying formal and informal border crossing, as well as high mobility corridors allows for improved surveillance, preparedness, and response activities at our points of entry. In line with this, this past year we have invested in developing the physical and digital infrastructure of our land and air border crossing sites enabling improved screening and service delivery to travellers arriving in and departing from Ethiopia.

The highlight of this year was our official launch of the Public Health Emergency Management Centre of Excellence initiative(PHEM-CoE)—a flagship manifesto designed to consolidate governance, align investments, and anchor long-term capacity building at all levels to ensure Ethiopia’s continued development in emergency preparedness and response capacities. This initiative is a testament of our commitment to hold ourselves to high standards of leadership, coordination, and proficiency across the PHEM cycle, positioning Ethiopia as a pioneer and hub of excellence for the rest of Africa.

As strategic leadership is a lifeline in ensuring effective and efficient public health emergency management, over the year, we actively carried out regular performance reviews, joint planning forums, and leadership sessions, allowing us to translate strategy into operational efficiency.

We acknowledge that these great gains were made possible by robust, well-aligned partnerships dedicated to ensuring the public health security of Ethiopia. Our collaboration with the Ministry of Health, regional health bureaus and regional administrations, public health institutes, line ministries, communities, and partners including donors and implementing agencies ensured that key interventions were given priority at all levels.

This year end, I would like to reflect upon and extend my appreciation to our colleagues and experts who work diligently towards realizing these successes, to the visionary leadership that continues to propel us forward, and to our partners and friends whose support we could not do without. We have come a long way this past year, and I invite you all to come along with us in 2026 as we scale to new heights- a Public Health Emergency Management Centre of Excellence.

Melkamu Abte Afele (MD, MPH, Msc)
Deputy Director General, Ethiopian Public Health Institute

Telegram: t.me/HakimMereja

31/12/2025



ሰላም ስላም እንዴት ናችሁ ውድ የዚህ pag ባለሙያ የሆናችሁ ሁሉ የከበር ሰላምተየን አቀርባለው ፡በአማራ ክልል በምራብ ጎጃም ዞን ፡ሰከላ ወረዳ ጤና ጥበቃ ፅፈት ቤት ማለትም ስምንት ፡8/ጤና ጣቢያ አሉ፡ ነገር ግን የ2016 ዓም አመቱን ሙሉ በሙሉ ዱይቲ ሚባል አይተን አናውቅም 2017 ዓም ደግሞ የአምስት 5ወር ዱይቲ አልተከፈለንም 2018 ደግም በአዲሱ የደሞዝ እስኬል አይከፍሉንም እባካችሁ ድምፅ ሁኑን ‼️

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ቦሎሶ ቦንቤ ወረዳ የቦንቤ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች ከ2014 ከሚያዚያ ጀምሮ እስኪ 2016 መያዚያ ድረስ ያልተከፈለ የውዝፍ ዲዪቲ ክፈሉ ...
31/12/2025

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ቦሎሶ ቦንቤ ወረዳ የቦንቤ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች ከ2014 ከሚያዚያ ጀምሮ እስኪ 2016 መያዚያ ድረስ ያልተከፈለ የውዝፍ ዲዪቲ ክፈሉ ብለን እጅግ በርካታ ጊዜ በአፍም በደብዳቤም ብንጠይቅም መክፈል ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀርቷል ። ከዛ ባለፉት ሶስት አመታት በፍርድ ቤት ተካስሰን አስወስነን ብሆንም እስካሁን ልከፍሉን አልቻሉም ለመክፈልም ፍቃደኛ አይደሉም። በተለዩዬ ጊዜ የዞን ጤና መምሪያ አልፎም ዞን ዋና አስተዳዳሪ ጋር ሄደን ጠይቀን መልስ ልናገኝ አልቻልንም! የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊም ልያስተናግደም አልቻለም !
ፍርድ ቤትም ሶስት አመት ሙሉ የሰራናውን ደሞዛችን ክፍሉ ብለን የከሰስናውን ክስ ይከፈል ብሎ ብወስንም ፓለትካ ጣልቃ ገብነት ስላለ በአስገዳጅ እንድያስከፍል እያቻለ በቸልተኝነት እያዩ ነውና መንግስትና ህግ የት አለ! ፍትህ ለቦምቤ ጤና ባለሙያዎች!

🔈 " ሦስት ዓመት ተከራክረን በፍርድ ቤት ያስወሰንነውን ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ ወረዳው ለመክፈል ፈቃደኛ አልሆነም " - ጤና ባለሙያዎች➡️ " ውዝፉን በአንዴ ለመክፈል በጀት የለውም ወረዳው...
31/12/2025

🔈

" ሦስት ዓመት ተከራክረን በፍርድ ቤት ያስወሰንነውን ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ ወረዳው ለመክፈል ፈቃደኛ አልሆነም " - ጤና ባለሙያዎች

➡️ " ውዝፉን በአንዴ ለመክፈል በጀት የለውም ወረዳው " - የወላይታ ዞን ጤና መምሪያ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል #ወላይታ ዞን ኪንዶ ዲዳዬ ወረዳ ሃላሌ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ያሉ 128 ጤና ባለሙያዎች በፍርድ ቤት የወሰነላቸው ብር በላይ የትርፍ ሰዓት ክፍያ እንዳልተፈጸመላቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናገሩ።

ጤና ባለሙያዎቹ ምን አሉ ?

" ወላይታ ዞን ሃላሌ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለሶስት ዓመት ሙሉ ተከራክረን በፍርድ ቤት ያስወሰንነውን 17 ወራት የትርፍ ሰዓት ክፍያ ወረዳው ለመክፈል ፈቃደኛ አልሆነም።

መንግስት ካሳ ጭምር ከፍሎ ወደ ስራችን መመለስ አለበት፤ ውዝፍ ገንዘባችን የቆየ እንደመሆኑ መጠን ከሦስት ዓመት በፊት ከነበረው ዶላር ምንዛሪ እና አሁን ያለውን ታሳቢ በማድረግ ይከፈለን።

ፍርድ ቤቱ የወሰነልን 3 ሚሊዮን 371 ሺሕ 424 ብር ነው 500 ሺሕ ብር ታግዶ በሆስፒታል አካውንት እንዲዛወር ታዟል። እንዲሁም ከቀሪው 2 ሚሊዮን 871 ሺሕ 424 ብር ከሰኔ 2017 ዓ/ም ጀምሮ 300 ሺሕ ብር በየወሩ ሳይተላለፍ በሆስፒታል አካውንት እንዲዛወር ፍርድ ቤቱ አዟል።

ሰኔ 24 ቀን 2017 ዓ/ም ነው። ነገር ግን የተወሰነ ከፍለው የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ባለማክበር ጤና ሚኒስቴር ይከፍላል፤ በሚል ለተከታታይ 4 ወራት አልከፈሉም። ጠቅላላ በፍርድ ቤት የተወሰነልን 4,151,330 ነው። የሁለት ወር ተከፍሎ 3,371,424.65 ነው ቀርቷል " ብለዋል።

ኃላፊዎች ምን አሉ ?

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቅሬታ ምላሽ የጠየቃቸው የሃላሌ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ አቶ ማቲዎስ መንገሻ፣ " አዎ። ገንዘቡ አልተከፈላቸውም " ሲሉ አምነዋል። ተጨማሪ ማብራያ ከመስጠት ፋንታ ግን አቋርጠው ስልክ ዘግተዋል ፤ በድጋሚ ሲደወልም ስልክ አያነሱም።

ወረዳውአስተዳደር ስልክ ለማንሳት ፈቃደኛ ባይሆንም ስለጉዳዩ የጠየቅናቸው የወላይታ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ዳዊት ደሳለኝ ፣ " የተወዘፈውን አልከፈለንም ጤና ሚኒስቴር በቅርቡ ለመክፈል ቃል በገባው መሰረት ይከፍላል ዞኑ የቤጀት እጥረት አለበት ጤና ሚኒስቴር ካልከፈለ የዞኑ መንግስት ወረዳውን በማስተባበር ይከፍላል

" ወረዳው መክፈል በሚችልበት አቅም እየከፈለ መጥቷል። አሁንም ቢሆን ባለሙያዎቹ የሰሩበት ህዝቡ አገልግሎት ያገኘበት ስለሆነ ይከፍላል" ያሉት ኃላፊው፣ "ባለሙያዎቹ በጊዜው ተስማምተዋል " ሲሉ ተናግረዋል።

" ለወደፊት ግን የትርፍ ሰዓት ክፍያን በሰሩበት መጠን ያለ ውዝፍ እከፍላለሁ ብሎ እስካሁን እየከፈለ መጥቷል። ውዝፉን ግን በአንዴ ለመክፈል በጀት የለውም ወረዳ። እነርሱም ታግሰው ቀስ በቀስ የሚፍለውን እየወሰዱ በትዕግስት እንዲጠብቁ ነው በጊዜው የተስማማነው። ፍርድ ቤት ወስኗል። ወረዳውም እየከፈለ ነው። አልከፍልም አላለም እነርሱም በትዕግስት ቢጠብቁ ተሻለ ይሆናል " ብለዋል።
ጤና ሚኒስቴር በበኩሉ ስለ ጉዳዩ ተጠይቀው በርግጥ መረጃውን ያሰባሰብነዉ ትርፍ ሰዓት ያልከፈሉ ዞኖች: ወረዳዎች ሆስፒታሎችን ለይተን ማን ከፈለ ማን አልከፈለም ለምን እንዳልከፈሉ እና እንዲከፍሉ የክልል ጤና ቢሮ እና አመራሮች backloguን(ዉዝፉን)ከፍለዉ እንዲጨሪሱ ነው ::

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ

ይሄን ጉድ ተመልከቱ በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጣቁሳ ወረዳ ደልጊ ሆስፒታል የጤና ባለሙያ የትርፍ ሰአት ክፍያ በአዲሱ አልክፍልም ብሎ በደብዳቤ አሳውቀዋል Nb አንድ  ነገር   ግል...
31/12/2025

ይሄን ጉድ ተመልከቱ
በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጣቁሳ ወረዳ ደልጊ ሆስፒታል የጤና ባለሙያ የትርፍ ሰአት ክፍያ በአዲሱ አልክፍልም ብሎ በደብዳቤ አሳውቀዋል
Nb
አንድ ነገር ግልፅ ላደርግላችሁ እወዳለው
አሁን እዚህም እዚያም ጤና ባለሞያዎች 🎓graduation ላይ ናቸው ። ለራሳችንም ለሚመለከተው አካልም ሰፋ ያለ ግዜ ሰጥተን እየተዘጋጀን እንጠብቃለን
Tentative schedule for strike በቅርብ እናሳውቃቸዋል
ማንም ስግብግብ ና መሀይም ካድሬ በህይወታችን እንዲጫወት አንፈቅድም

OBGYN graduates of Tikur Anbessa, 2025
31/12/2025

OBGYN graduates of Tikur Anbessa, 2025

የሀዘን መግለጫ የሐይቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የድንገተኛ ቀዶ ሕክምና ባለሙያ የነበሩ ሀሚድ ሁሴን ባደረባቸው ህመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው እለት ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።ሀ...
30/12/2025

የሀዘን መግለጫ

የሐይቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የድንገተኛ ቀዶ ሕክምና ባለሙያ የነበሩ ሀሚድ ሁሴን ባደረባቸው ህመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው እለት ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።

ሀሚድ ሁሴን በወግዲ ወረዳ ተወልደው ያደጉ ሲሆን የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በወግዲ ወረዳና መካነሠላም ከተማ ጨርሰው ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በጤና መኮነን ተመርቀው በወግዲ ወረዳ ጤና ጣቢያዎች ሲያገለግሉ ቆይተዋል።

በመቀጠል የድንገተኛ ቀዶ ህክምና ትምህርታቸውን ደግሞ በሀዋሳ ዮኒቨርሲቲ የተማሩ ሲሆን ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኃላ በወረኢሉ ወረዳ በወረኢሉ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሲገለግሉ ቆይተው ወደ ሐይቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በመዛወር ህይወታቸው እስካለፈበት ጊዜ ድረስ ማህበረሰቡን ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የእናቶችንና የጨቅላ ህጻናት እንድሁም የድንገተኛ ቀዶ ህክምና የሚያስፈልጋቸውን ታካሚዎች በቅንነት ሲያገለግሉ ቆይተዋል።

ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እየተመኘን በስራቸው የተመሰገኑና ትህትና የተሞላባቸው በተለይም የበርካታ እናቶችን ህይወት የታደጉ እንቁ ባለሙያ ፈጣሪ ነፍሳቸውን ይማር::

Source: Haik Town Communication

30/12/2025

- አቶ አማረ ተሾመ ሚባል ግለሰብ በ ሚዛን ቴፒ ዩኒበርሲቲ ጤና ሳይንስ ሪጅስትራር ውስጥ በሙያው የሚሰራ የነበረ ግለሰብ ምንነቱ ባማይታወቅ መንገድ በ አንድ ጊዜ አሰተኛ የማስተርስ ሰርትፍከረት በማሰራት የሆስፒታሉ እና ኮሌጁ ሰው ሀብት በመሆን ተሹሞ ከ 10150 ብር ደሞዝ ቀጥታ ወደ 25000 ብር ገደማ ደሞዝ ከቸሸጋገረ በኃላ የመምራንን እና ባለሙያ ማሳደድ የእለት ከ እለት ተግባሩ የሆነ ሲሆን አሁን ደግሞ ለዘመናት ካገለገልንበት ተቋም በአደረጃጀች ሰበብ ከግብራበሮቹ ጋር በመሆን ከስራችን ካፈናቀለን ሰንብቷል።

እባካችሁ የፌደራል ሲብል ሰርቢስ ጣልቃ እንዲገባበት እና የዚህን ሰውዬ የትምርህት ማስረጃ ደሞዝ እንዲመረምር እኛም ወደ መደባችን እንድንመለስ ድምፅ ሁኑን 🙏🙏🙏

https://www.facebook.com/share/1MpCAG6EGa/?mibextid=wwXIfrከአድካሚ ውጣ ወረዶች በኋላ Debol page ተመልሷል። ይህ እንዲሳካ ላደረከው ወን...
30/12/2025

https://www.facebook.com/share/1MpCAG6EGa/?mibextid=wwXIfr

ከአድካሚ ውጣ ወረዶች በኋላ Debol page ተመልሷል። ይህ እንዲሳካ ላደረከው ወንድማችን እጅግ በጣም እናመሰግናለን። የግፉአን ድምፅ‼️

እንኳን ደስ አለህ ጀግናው ዶ/ር ዳንኤል ፈንታነህ/ ዶ/ር ደቦል ‼️

ለጤና ባለሞያው ህይወት እና ለሀገራችን የጤና ስርአት መሻሻል የተሻለ አስተዋፅዖ ማበርከትህን እንደምትቀጥል እንተማመናለን።

Address

Addis Ababa

Telephone

+251934647389

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hakim Mereja ሀኪም መረጃ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Hakim Mereja ሀኪም መረጃ:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram