Medical Information

Medical Information በዚህ ገጽ ጤናን የተመለከቱ የሥራ ማስታወቂያዎች፤ ሕይወታዊ ቁም-ነገሮችና አጠቃላይ መረጃዎችን እንለዋወጥበታለን! Medical Media

02/12/2025

Cristina Dorador is on an urgent mission in the world’s highest desert, the Atacama in Chile.Subscribe to The Guardian on YouTube ► https://www.youtube.com/u...

በዶ/ር እሸቱ ግርማ ድንገተኛ ሕልፈት የተሰማንን ሃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን። ዶ/ር እሸቱ ግርማ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕብረተሰብ ጤና ት/...
02/12/2025

በዶ/ር እሸቱ ግርማ ድንገተኛ ሕልፈት የተሰማንን ሃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።
ዶ/ር እሸቱ ግርማ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕብረተሰብ ጤና ት/ቤት ባልደረባ የነበሩ ሲሆን ከመስከረም 01 ቀን 2007 እስከ መስከረም 01 2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው በተባባሪ ፕሮፌሰርነት በማገልገል ላይ ነበሩ::
የዶ/ር እሸቱ ግርማ የቀብር ሥነ ሥርዓት ሐሙስ ህዳር 25/2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ላይ ለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን (ጀርመን - አርሴማ ቤተክርስቲያን ጎን) ይፈፀማል::

02/12/2025


🔹🔹🔹🔹🔹
ባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ CSI (Children's Surgery International) ከተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከአሜሪካ ሀገር በሚመጡ ስፔሻሊስትና ሰብስፔሻሊስት ሀኪሞች ከህዳር 27/2018 እስከ ታህሳስ 03/2018 ዓ.ም
በአፈጣጠር ወይም በአደጋ ምክንያት ለተከሰተ የጆሮ ቅርፅ ችግር
የከንፈርና የላንቃ ክፍተት (መሰንጠቅ) ችግር
በተፈጥሮ ወይም በአደጋ ምክንያት የአፍንጫ መጣም ላለባቸውና
የአንገትና ፊት አካባቢ እብጠት፣ መጣመም ወይም ጠባሳና መሰል ችግር

ላለባቸው ታካሚዎች የነፃ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት ይሰጣል።

በመሆኑም ችግሩ ያለባችሁ ወገኖች የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እያልን በ27/03/2018 ዓ.ም በጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እንድትገኙ እናሳስባለን።

Update
01/12/2025

Update

When the numbers look like this, even my calculator is stressed!Many people were infected in past years and are now reac...
01/12/2025

When the numbers look like this, even my calculator is stressed!

Many people were infected in past years and are now reaching advanced stages, while new infections have dropped due to better prevention, so the large older HIV population creates more deaths than new cases each year! 😎

01/12/2025

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም፣ የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ መንግሥት ጥያቄ ለጤና ሚንስቴር ለማርበርግ በሽታ ተጨማሪ የምርመራ መሳሪያዎችን እና ለጤና ባለሙያዎች መከላከያ ቁሳቁሶችን መላኩን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አስታውቀዋል። ዶ/ር ቴድሮስ፣ ድርጅቱ የጤና ባለሙያዎች በደቡብ ኢትዮጵያ በበሽታው ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች ተከታትለው ማግኘት እንዲችሉ ድጋፍ የሚሠጡ ተጨማሪ ባለሙያዎች ማሠማራቱንም ገልጸዋል። ዶ/ር ቴዎድሮስ፣ ባለፈው ቅዳሜና እሁድ ከዓለም ጤና ድርጅት የአጣዳፊ ምላሽ አሠጣጥ ሥልጠና የወሰዱ ባለሙያዎችን ጨምሮ ሁለት ቡድኖች ወደ ሀዋሳ እና ጅንካ ተሰማርተዋል ብለዋል። የዓለም ጤና ድርጅት ኢትዮጵያ ወረርሽኙን በቁጥጥር ስር እስክታውል ድረስ ድጋፍ ማድረግ እንደሚቀጥልም ዶ/ር ቴድሮስ አረጋግጠዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ አስተዳደር፣ የበሽታውን ሥርጭት ለመቆጣጠር ለ21 ቀናት የሕዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት እንቅስቃሴ እንዲቆም እና ምሽት ቤቶችን ጨምሮ መዝናኛ ቦታዎች ላልተወሰነ ጊዜ እንዲዘጉ መመሪያ አስተላልፏል። እስካሁን በበሽታው ከተያዙ 12 ሰዎች መካከል፣ ስምንቱ ሕይወታቸው አልፏል።

3፤ በትግራይ ክልል በኤች አይ ቪ የተያዙ ሰዎች አሃዝ ከጦርነቱ በፊት ከነበረበት ባሁኑ ወቅት በ3 በመቶ ጨምሮ መገኘቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ባወጣው ሪፖርት አመለከተ። በክልሉ በኤች አይ ቪ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በ3 በመቶ ጨምሮ የተገኘው፣ ከጥቅምት 2017 ዓ፣ም እስከ መስከረም 2018 ዓ፣ም ባሉት ጊዜያት በተደረጉ ምርመራዎች መሆኑን ቢሮው በሪፖርቱ ገልጧል። በቫይረሱ ከተያዙት ሰዎች መካከል ባለትዳሮች ከፍተኛውን ቁጥር የያዙ ሲሆን፣ ፍቺ የፈጸሙ ሰዎች በሁለተኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኙ ሪፖርቱ ጠቅሷል። በቢሮው የሁሉን ዓቀፍ የኤች አይ ቪ መከላከያና መቆጣጠሪያ ዘርፍ ዳይሬክተር ፍስሃ የማነ፣ ከጦርነቱ በፊት በክልሉ ውስጥ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ምጣኔ 1 ነጥብ 43 በመቶ እንደነበር እና ባሁኑ ወቅት ግን በ3 በመቶ መጨመሩን ለክልሉ ቴሌቭዥን በሰጡት ቃል ተናግረዋል። ከቫይረሱ ተጠቂዎች መካከል፣ ከፍተኛው ድርሻ የሚይዙት የቀን ሠራተኞች እና አርሶ አደሮች ናቸው ተብሏል!



Update
30/11/2025

Update

29/11/2025

29/11/2025

“የሚሠሩት ቤት ቢጠፋም፥ አጥንት መሥራት ጀምረዋል። መሐንዲሶች፣ ማናጀሮችና አካውንታንቶች ወጌሻ ሆነዋል!" - ጥናት

በኮሜንት መሥጫው ሙሉ ጽሑፉ...

Facts About the Marburg Virus Disease Update  • A press statement was released by the Ministry of Health and the Ethiopi...
29/11/2025

Facts About the Marburg Virus Disease Update

• A press statement was released by the Ministry of Health and the Ethiopian Public Health Institute.
• Laboratory tests confirmed the presence of Marburg virus disease in the Southern Ethiopia Region.
• A total of 227 laboratory investigations have been conducted so far.
• There are 12 confirmed cases.
• A total of 8 deaths have been recorded.
• 2 patients are currently receiving treatment.
• 2 individuals have recovered.
• Isolation centers have been established in affected areas.
• Trained health workers have been deployed.
• Essential medical supplies are being prepared and distributed.
• Collaboration is underway with countries that previously managed Marburg outbreaks to exchange expertise and access effective treatments and vaccines.
• Preparedness activities continue in regions without confirmed cases.
• Screening procedures have been strengthened at airports, border points, and other entry/exit locations.
• Individuals with symptoms are advised to report to the nearest health facility or call 8335 or 952 for information and support.

የደብረ-ብርሃን ኮም/ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዓይን ሞራ ችግር ላለባቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች ‘Cure Blindness project’ ከሚባል  ግብረ-ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የነጻ የዐይን...
29/11/2025

የደብረ-ብርሃን ኮም/ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዓይን ሞራ ችግር ላለባቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች ‘Cure Blindness project’ ከሚባል ግብረ-ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የነጻ የዐይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና በዘመቻ እየሠጠ ይገኛል።

👀👀 ከሰኞ እስከ አርብ በድምሩ 1,804 የዓይን ሞራ ግርዶሽ ሕክምና የተሰጠ ሲሆን የዓይን ሞራ ግርዶሽ ሕክምና እስከ እሑድ (21/03/2018 ዓ.ም) ድረስ ይቀጥላል።

ኅዳር 19/ 2018 ዓ.ም
ደብረ-ብረሃን

Daily
28/11/2025

Daily

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Medical Information posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Medical Information:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram

Our Story

Feed Health Information