15/02/2016
07/06/08
***********
ለደሐ ሐጢያቱ ድህነቱ ነው!!!
***************************
ድህነት ስንል ቁሳዊ ድህነት ማለት ብቻ አይደለም…፡፡ ለምንም ነገር መጀመሪያው ሐሳብ ነው፡፡ አሁን ላይ እየኖርን ያለነው የአኗኗር፣ የአነጋገር ስልትና ድርጊቶቻችን በአጠቃላይ ድህነት ድህነት የሚሸቱ ሆነዋል፡፡
-----------------------------------------------------------------------------------
አንዳንድ ሰው ስለድህነት ያለው አመለካከት አስገራሚ ነው ብልጥግናን ትቶ ድህነቴ ይሻለኛል አትንኩብኝ ብሎ ተኝቷል፡፡ እመኑኝ ድህነት ነቀርሳ ነው፡፡ ድህነት ማድረግ የሚፈልጉትን ማድረግ አለመቻል ከመሆኑም አልፎ ከፍላጎት ጋር የሚያጋጭ መጥፎ በሽታ ነው፡፡
ብዙዎቻችን ድህነትን ከሀይማኖታችን ጋር ወስደን እንለጥፈዋለን፡፡
-----------------------------------------------------------------------------------
በአመለካከታችን ደሀ ሁሉ መንግስተ ሰማያት እንደሚገባ ማሰብ ጀምረናል፡፡ ሃብታም ወደ እግዚአብሄር መንግስት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ብትሾልክ ይቀላል የሚለውን ጥቅስ አስቀድመን ለሃብታምና ባለጠጋ ትውልድ መጥፎ እይታ እንዲኖረው እናደርጋለን፡፡ እውነቱ ግን መፀሀፉ ለደሃ ሐጢያቱ ድህነቱ ነው ማለቱን ግን አላስተባበልንም፡፡
* ወዳጆቼ እውነት ስለድህነት ያለን አመለካከት ምንድር ነው…….?
* ድህነትን እንደ ክብርና ፅድቅ ወይስ እንደ ነቀርሳ ነው የምናየው……...?
በቅድመ ፈጣሪ ሰው በሰራው መልካም ስራ እንጀ በድህነትና ሃብታምነት ሊዳኝ ለመንግስቱም እጩ ሊያደርገው አይችልም፡፡ድህነት ሸብቦን ከሆነ ዛሬውኑ ነኡውሽታ ብለን እግር ብረታችንን ልንፈታ ውደ ሐብትና ብልጥግና ልናመራ ይገባል፡፡ (ንግስት መፅ)
ወደ ሐብት ለመጓዝ ከወሰናችሁ መንገዱ ይህው…..0913 78 82 93.
-----------------------------------------------------------------------------------