05/01/2026
BSC plan ተግባራዊ በማድረግ ውጤታማ ሰራተኛን መፍጠር የተቋማት ድርሻ ነው ፨፨፨
በዛሬው ዕለት ከ ቀኑ 9 ሰዐት ጀምሮ በአዋሽ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ለ ሰራተኞች ውጤት ተኮር ሰራተኛና የተቋሙን ግብና ስትራቴጂ በተጠናከረ መልኩ ለማስቀጠል እንደ ክልል የተጀመረውን (BSC plan implementation ) አጠቃላይ የተቋሙን ሰራተኞች በመሰብሰብ ስልጠናውን ለ3 ተከታታይ ቀናት እንዲከታተሉ የተቋሙ ሀላፊ አቶ አሊ አደም ባሉበት አስጀምረዋል አክለውም አቶ አሊ አደም እንደ ተቋም የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችን በጋራ ድክመቶቻችንን እየለየን ጥንካሬያችን ላይ ደሞ ይበለጥኑ እየሰራን ተቋሙን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ የጋራ ርብርብ እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል ፨፨