14/02/2026
የአላሙራ የመጀመሪያ ሆስፒታል ማናጅመንትና ሰራተኞች በ65 ኛው የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ምስረታ ክብረበአል በተዘጋጀ የጎዳና ላይ ሩጫ ተሳታፊ ሆኑ
***********************************
ዛሬ በቀን 07/06/17 ዓም የአላሙራ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ማናጅመንትና ሰራተኞች የኢፌድሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ተኛ አመት በአልን አስመልክቶ በተዘጋጀ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ተሳታፊ ሆነዋል። የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ፣ የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጀነራል ሹማ አብደታ እና ሌሎች የሀዋሳ ከተማ እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።