Dr. Ibsa Usmail Beker OBGYN Specialist

Dr. Ibsa Usmail Beker OBGYN Specialist Dr.Ibsa Usmail is young OBGYN specialists working in the Harari Region,Eastern Hararghe, Ethiopia.

16/11/2025

DHIBEE VAAYIRESII MAARBERG
Maalummaa Dhibichaa, Karaa Daddarbiinsaa fi Tooftaalee Ittisaa


Website: moh.gov.et
Facebook: Ministry of Health,Ethiopia
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/
Tiktok: tiktok.com/
Telegram: t.me/M0H_EThiopia
Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VAB

16/11/2025
13/11/2025

Measles can be fatal.
Do you know its symptoms?

🔸 Rash that starts on the face and spreads over the body
🔸 Fever
🔸 Runny nose
🔸 Cough
🔸 Red and watery eyes
🔸 Small white spots inside the cheeks

Seek health care if you suspect you or your child has measles.

13/11/2025

ወቅታዊ የጤና ጉዳይን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

Website: moh.gov.et
Facebook: facebook.com/EthiopiaFMoH
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/
Tiktok: tiktok.com/
Telegram: t.me/M0H_EThiopia
Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VAB

25/10/2025

ዶ/ር ኮከብ መሐመድ
የህይወት ዘመን የላቀ የሙያ አገልግሎት ተሸላሚ

*************

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ በደደር ወረዳ ተወለዱ፡፡ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጅማና በአዲስ አበባ ተምረዋል፡፡ የህክምና ዲግሪያቸውን ከጎንደር ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ያገኙ ሲሆን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ደግሞ የማህፀንና ፅንስ ህክምና ትምህርታቸውን ተከታትለዋል፡፡

ከ38 ዓመት በላይ በተሻገረው የስራ ልምዳቸው በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ መምህር፤ በህይወት ፋና ሆስፒታል የማህፀንና ፅንስ ህክምና ክፍል ኃላፊ፤ በደደር ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር፣ በሐረር ጀጎል ሆስፒታል፤ በፖሊስ ሆስፒታልና በሐረር ጦር ኃይሎች ሆስፒታል በባለሙያነት እና በኃላፊነት ያገለገሉ ሲሆን በተለያዩ ሆስፒታሎችና የህክምና ኮሌጆች ሃላፊና የቦርድ ሰብሳቢ በመሆን ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል፡፡ በሀገር ውስጥና በውጭ ሃገራት በርካታ ስልጠናዎችን የወሰዱ ሲሆን የተለያዩ የጥናትና ምርምር ስራዎችን ሰርተዋል፡፡

በምስራቅ ኢትዮጵያ የመካንነት ችግርን ለመቅረፍ እና የእናቶችን የመውለድ ጥያቄ ለመመለስ የበኩላቸውን አስተዋፅዎ አድርገዋል፡፡ በዚህም ከ15,880 በላይ እናቶች ልጅ ወልደው እንዲስሙ ሙያዊ ግዴታቸውን ተወጥተዋል፡፡
ዶ/ር ኮከብ መሐመድ፤ በጤናው ዘርፍ በህይወት ዘመን ላበረከቱት የላቀ የሙያ አገልግሎት ጤና ሚኒስቴር በ27ኛው የጤና ዘርፍ አመታዊ ጉባኤው ተሸላሚ በማድረግ መርጧቸዋል፡፡

Website: moh.gov.et
Facebook: facebook.com/EthiopiaFMoH
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/
Tiktok: tiktok.com/
Telegram: t.me/M0H_EThiopia
Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VAB

08/10/2025

በክልሉ 3ኛዉ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከመስከረም 30 ጀምሮ ይሰጣል :-ዶ/ር አብዲ አሚን
*****
በሐረሪ ክልል 3ኛዉ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከመስከረም 30 ጀምሮ እንደሚካሄድ የሐረሪ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር አብዲ አሚን አስታወቁ።

በሐረሪ ክልል ከመስከረም 30 ጀምሮ ለተከታታይ 4 ቀናት የልጅነት ልምሻ በሽታ(ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት ዘመቻ እንደሚካሄድ የሀረሪ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር አብዲ አሚን አስታውቀዋል።

መስከረም 30 በሚጀምረው የሦስተኛ ዙር የክትባት ዘመቻ 70 ሺህ ህፃናትን ተደራሽ ለማድረግ ዝግጅት መደረጉንም አክለዋል።

ክትባቱ ቤት ለቤት፣ በትምህርት ቤቶች፣ በህፃናት መዋያና በጤና ተቋማት የሚሰጥ መሆኑም ሀላፊው ጠቁመዋል።

በዘመቻው ከፖሊዮ ክትባት በተጨማሪ መደበኛ የህፃናት ክትባት መውሰድ ጀምረው ያቋረጡ እና መደበኛ ክትባት ላልጀመሩ ህፃናትም መደበኛ ክትባት ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን ኃላፊው አስገንዝበዋል።

የልጅነት ልምሻ በሽታ(ፖሊዮ) ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች በሆኑ ሕፃናት ላይ ከፍተኛ የመከሰት እድል ያለው በሽታ መሆኑን ጠቁመው በሽታውን በክትባት መከላከል እንደሚቻል አንስተዋል።

በመሆኑም ከመስከረም 30 ጀምሮ በሚካሄደው የክትባት ዘመቻ ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትን በማስከተብ ወላጆች፤ማህበረሰቡ እና ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሀላፊነታቸውን በመወጣት ለዘመቻው ስኬት የተለመደ ድጋፋቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ አስተላልፈዋል።

28/1/2018

17/09/2025
17/09/2025
17/09/2025

Today is

Every child deserves safe, quality health care from the very beginning.

But far too many children worldwide are put at risk by unsafe care. Due to their rapid development, evolving health needs, and reliance on adults. Children are particularly vulnerable when health care is not designed for their unique requirements.

🧸 Age
🧸 Weight
🧸 Development
🧸 Medical needs
🧸 Ability to communicate
🧸 Context

Even a single safety incident can have lifelong consequences for a child’s health and development.

‘ from the start' is a reminder that begins with safe, child-centred care. PMNCH

16/09/2025

Address

Harar
HAKIMRD

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dr. Ibsa Usmail Beker OBGYN Specialist posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Dr. Ibsa Usmail Beker OBGYN Specialist:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram