Primary Health Care Advocate - Ethiopia

Primary Health Care Advocate - Ethiopia - Health communication
- Increasing Awareness
- Improving our knowledge, perception, belief, Attitude and value
- Medical tourism
- Mental health/ Therapy

04/10/2024
04/10/2024
04/10/2024

ቋሚ ደጋፊ አባል በመሆን የልብ ሕሙማን ሕጻናትን ይርዱ!

እንደየአቅምዎ የማዕከላችን ቋሚ ደጋፊ አባል (Supporting Member) በመሆን በተመችዎት የክፍያ ጊዜ ሠሌዳ ድኅረ ገጻችንን በመጠቀም ካሉበት ቦታ ሆነው ቋሚ ድጋፍ ያድርጉ።

👉👉 www.members.chfe.org.et ላይ በአባልነት ይመዝገቡ።

ለበለጠ መረጃ +251977909090 በመስመር ወይም በዋትስ አፕ ይደውሉ።

የማዕከላችንን ድኅረገጽ ተጠቅመው ደጋፊ አባል እንዴት መሆን ይችላሉ? https://drive.google.com/file/d/12tZkd-67OIrcm_mSuf-08qL197Zxrcd7/view?usp=drivesdk



Connect with us
Facebook | Instagram | LinkedIn | TikTok | YouTube | Telegram

www.chfe.org.et

አንደኛ ደረጃ የአድሬናል ማነስ(Primary Adrenal Insufficiency) የሚከሰተው በአድሬናል እጢ ድንገተኛ ጉዳት (የአድሬናል ደም መፍሰስ) ወይም ቀስ በቀስ እያደገ በሚሄደው መጎዳ...
29/10/2022

አንደኛ ደረጃ የአድሬናል ማነስ(Primary Adrenal Insufficiency) የሚከሰተው በአድሬናል እጢ ድንገተኛ ጉዳት (የአድሬናል ደም መፍሰስ) ወይም ቀስ በቀስ እያደገ በሚሄደው መጎዳት እየመነመነ ሥር የሰደደ የአድሬናል እጥረት ያጋጥማል። ለምሳሌ፣ በራስ-ሰር(autoimmune) በሽታ ሁኔታዎች/ኢንዶክራይኖፓቲ፣ ኢንፌክሽን (ቲቢ፣ ሲኤምቪ፣ ሂስቶፕላዝማ)፣ የቫይታሚን B5 እጥረት ሊከሰት ይችላል።

አድሬናል የሚያመርታቸው ሆርሞኖች ባለመኖራቸው የተለያየ ምልክቶች ይታያሉ

• በመደበኛነት ለፀሀይ ብርሀን ያልተጋለጡ ቦታዎች ላይ ከፍተኛ ጥቁረት (ለምሳሌ የእጅ መዳፍ ፣ የአፍ ውስጥ እና የመራቢያ አካላት)
• ክብደት መቀነስ
• የምግብ ፍላጎት ማጣት
• ድካም፣ ድብርት፣ የጡንቻ ሕመም
• ድክመት፣የደም ግፊት መቀነስ
• የጨጓራ እና መሰል ምልክቶች ይታያሉ።

አብዛኛው የአድሬናል እጥረት ምልክቶች በግልፅ ላይታዩ ይችላሉ። በስትረስ ጊዜ ማለትም የቀዶ ጥገና(አነስተኛ ፕሮሲጀርን ጨምሮ እንደ ኢኔማ እና ኢንዶስኮፒ)፣ የአካል ጉዳት ፣ ኢንፌክሽኖች በአጠቃላይ የኮርቲሶል ፍላጎት ከፍ ባለበት ጊዜ ብቻ ይታያሉ። በፍጥነት ህክምና ካልተደረገም ወደ ሞት ሊያደርስ የሚችል ነው።

የደም ግፊቶን ይለኩ። ይከታተሉ። መድሀኒት አያቋርጡ።
17/05/2022

የደም ግፊቶን ይለኩ። ይከታተሉ። መድሀኒት አያቋርጡ።

29/04/2022

🧬ለድንገተኛ ልብ ድካም የመጀመሪያ ደረጃ እርዳታ

🧬 የማህፀን በር ካንሰርበኢትዮጵያ በየአመቱ 5ሺ ሴቶች በማህፀን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ ህይወታቸውን ያጣሉ‼️የማህፀን በር ካንሰር በሽታ በአብዛኛው ሂውማን ፓፒሎማ(HPV) በተሰኘ ሻይረስ እ...
06/04/2022

🧬 የማህፀን በር ካንሰር

በኢትዮጵያ በየአመቱ 5ሺ ሴቶች በማህፀን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ ህይወታቸውን ያጣሉ‼️

የማህፀን በር ካንሰር በሽታ በአብዛኛው ሂውማን ፓፒሎማ(HPV) በተሰኘ ሻይረስ እና በአይን በማይታይ ረቂቅ ተህዋስ ዋነኛ መተላለፊያው የግብረ ስጋ ግንኙነት ነው።በኢትዮጵያ የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ ከጡት ካንሰር ቀጥሎ በሁሉተኛ ደረጃ የሚገኝ ህመም ሲሆን በየዓመቱ ከ7 ሺህ በላይ ሴቶች የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር እንደሚታይባቸው መረጃዎች ያመላክታሉ።

የበሽታውን አስከፊነት 80 በመቶ የሚሆነው ከ10 እስከ 20 ዓመት ድረስ ምልክት ሳያሳይ ቆይቶ የሚከሰት ነው።

በሽታውን ለመከላከል ክትባቱ ወደ ኢትዮጲያ ከገባ ሁለት አመት የሞላው ቢሆንም በአሁኑ ወቅት ግን በአለም አቀፍ ደረጃ እጥረት መኖሩን ተከትሎ ይህ ክትባት እድሜያቸው 14 አመት ለሞላቸው ታዳጊዎች ብቻ እየተሰጠ ይገኛል። በስድስት ወር ውስጥ ሁለት ጊዜ ክትባቱ ይሰጣል።

አስቀድሞ በሽታውን መከላከል እንዲቻል እድሜያቸው ከ15 እስከ 35 ያሉት ሴቶች ወደ ጤና ተቋማት በማቅናት የቅድመ ማህፀን ምርመራ ማድረግ ይኖርባቸዋል።

Address

AA
Jemo
1000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Primary Health Care Advocate - Ethiopia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Primary Health Care Advocate - Ethiopia:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram