Leku General Hospital

Leku General Hospital Leku General Hospital is Government owned health organization located in sidama regional state , northern sidama zone it far from hawassa city in 26 km.

12/11/2025

ወቅታዊ የጤና ጉዳይን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

Website: moh.gov.et
Facebook: facebook.com/EthiopiaFMoH
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/
Tiktok: tiktok.com/
Telegram: t.me/M0H_EThiopia
Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VAB

12/11/2025
ቀኑ ደረሰየዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ
11/11/2025

ቀኑ ደረሰ
የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ

Notice📣🌿 FREE MEDICAL MISSION ALERT 🌿  👁️🦷
10/11/2025

Notice📣
🌿 FREE MEDICAL MISSION ALERT 🌿
👁️🦷

በጤና ተቋም ሲወልዱ እናት ደህና ልጅም ጤና!በሆስፒታላችን በአንድ ሳምንት ውስጥ ሁለት እናቶች ሦስት ሦስት ህፃናት በሰላም ተገላግለዋል:: ልጆቹም በጥሩ ጤንነት ላይ ይገኛሉ::የሚገርም ሳምን...
19/10/2025

በጤና ተቋም ሲወልዱ እናት ደህና ልጅም ጤና!
በሆስፒታላችን በአንድ ሳምንት ውስጥ ሁለት እናቶች ሦስት ሦስት ህፃናት በሰላም ተገላግለዋል:: ልጆቹም በጥሩ ጤንነት ላይ ይገኛሉ::
የሚገርም ሳምንት! MNCH and OR team እናመሰግናለን🙏🙏🙏
Amazing week in our hospital:
When two families give us six reasons to smile in one week 👶👶👶👶👶👶

Leku General Hospital shared an inspiring quality improvement journey, which was published on ISQua–AfCOP!👏 Well done, L...
13/09/2025

Leku General Hospital shared an inspiring quality improvement journey, which was published on ISQua–AfCOP!

👏 Well done, LGH Team for your commitment on advancing quality care in Ethiopia and beyond!




We carry the spirit of the New Year through better care!
11/09/2025

We carry the spirit of the New Year through better care!

በሲዳማ ክልል  የለኩ አጠቃላይ ሆስፒታል"በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል በሆስፒታሉ የተጀመሩ የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ፣የአቅመ ደሞችን ቤት ማደስ፣ የጤና ም...
15/08/2025

በሲዳማ ክልል የለኩ አጠቃላይ ሆስፒታል

"በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል በሆስፒታሉ የተጀመሩ የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ፣የአቅመ ደሞችን ቤት ማደስ፣ የጤና ምርመራና ትምህርት አገልግሎት ፣የደም ልገሳ ፣ የችግኝ ተከላ መርሃ -ግብሮች በዛሬው ውሎ

በሲዳማ ክልል  የለኩ አጠቃላይ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ለማዘመን እየሰራ ነውየለኩ አጠቃላይ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ለማዘመን፣ተመራጭና ተወዳዳሪ የልዕቀት ማዕከ...
15/08/2025

በሲዳማ ክልል የለኩ አጠቃላይ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ለማዘመን እየሰራ ነው

የለኩ አጠቃላይ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ለማዘመን፣ተመራጭና ተወዳዳሪ የልዕቀት ማዕከል ለማድረግ እየተሠራ መሆኑን ፡ ሆስፒታሉ እያካሄደ ባለው ዓመታዊ የማህበረሰብ እና የሠራተኞች ፎረም ላይ ተገልጿል ።

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪና የሆስፒታሉ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ባጥሶ ዌዲሶ በመልዕክታቸው ፦ሆስፒታሉ ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት መስጠት እንዲችል፤ በአገር አቀፍ ደረጃ ጭምር ተወዳዳሪና ብቁ እንዲሆን ለማድረግ፡ የተከናወኑ ተግባራት በጋራ ርብርብ ውጤታማ መሆናቸውን አስረድተዋል ።

ሆስፒታሉ ለተገልጋይ የሚሰጠውን አገልግሎት በማሻሻል፣ በዲጅታል ቴክኖሎጂ በመታገዝ ከወረቀት ንኪኪ የጸዳ ማድረግ መቻሉ ፤ የአገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ለማዘመን የተገልጋዩን እንግት በመቀነስ እርካታን ከፍ ለማድረግ ያስቻለ መሆኑም ተብራርቷል ።

በዚሁ ወቅት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ በላይነህ በቀለ እንደተናገሩት ፦ ሆስፒታሉ የአገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ በማሻሻል ህብረተሰቡን ተጠቃሚ በማድረግ ለተከታታይ ሶስት ዙር በፌዴራል ደረጃ በመሸለም፤ ያከናወናቸው ተግባራት በዓርአያነት ይጠቀሳል ብለዋል።

ከፎረሙ ጎን ለጎን "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል በሆስፒታሉ የተጀመሩ የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ፣የአቅመ ደሞችን ቤት ማደስ፣ የጤና ምርመራና ትምህርት አገልግሎት ፣የደም ልገሳ ፣ የችግኝ ተከላ መርሃ -ግብሮች ተከናውነዋል ።

ከዚህ ፕሮግራም በተጨማሪ ከየኬዚ ቲሙ እና ዲፓርትመንቱ የዓመቱ ግንባር ቀደም ፈፃሚዎች ፣ በሀገር ሀቀፍ ደረጃ ሆስፒታሉን ላስጠሩ ፣ልዩ አስተዋጽኦ ላበረከቱ እና ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የዕውቅና ፣ሰርተፍኬት ሜዳልያና የዋንጫ ሽልማት የመስጠት ሥነ-ሥርዓት ተከናውኗል።




28/05/2025

የኤም ፖክስ በሽታን በጋራ እንከላከል

14/05/2025






Address

Leku, Sidama
Leku

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Leku General Hospital posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Leku General Hospital:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram